Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC
  • Search

  • Region

  • Thematic Area

  • Post Date


March 5, 2024April 9, 2024
በጋምቤላ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ከግንቦት ወር 2015 ዓ.ም. ጀምሮ በተለያዩ ወቅቶች በተከሰቱ ግጭቶች እና የጸጥታ መደፍረስ ሁኔታዎች ሳቢያ የደረሱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በተመለከተ የተደረገ የምርመራ ሪፖርት
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ ጋምቤላ ወረዳ፣ ጎግ ወረዳ እና ጋምቤላ ከተማ ከግንቦት ወር 2015 ዓ.ም. አንስቶ በተከሰቱ ግጭቶች እና የጸጥታ መደፍረስ የተነሳ በደረሱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ላይ ከመስከረም 20 እስከ መስከረም 30 ቀን 2016 ዓ.ም. ያከናወነውን ምርመራ እንዲሁም ከመስከረም 30 ቀን 2016 ዓ.ም. በኋላ በደረሱ ጥቃቶች ዙሪያ እና በመንግሥት...
March 4, 2024March 4, 2024 EHRC on the News
ኢሰመኮ ማረጋገጥ በቻለው መረጃዎች እና ማስረጃዎች መሠረት ቢያንስ የ138 ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ 113 ሰዎች ላይ አካል ጉዳት መድረሱን እንዲሁም በግለሰቦች እና ተቋማት ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን በሪፖርቱ በዝርዝር ተካቷል – Asham TV | አሻም ቲቪ
በክልሉ መንግሥት የተጀመሩ ተጠያቂነትን የማረጋገጥ ሥራዎች እንዲቀጥሉ እና በግጭቱ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ተገቢውን ካሳ እንዲያገኙ ሊደረግ እንደሚገባ ኮሚሽኑ በሪፖርቱ አሳስቧል
March 4, 2024March 4, 2024 EHRC on the News
በጋምቤላ ክልል በስምንት ወራት ውስጥ 138 ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታወቀ – VOA Amharicበጋምቤላ ክልል በስምንት ወራት ውስጥ 138 ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታወቀ – VOA Amharic
የተሟላ ፍትሕ የሚረጋገጠው ጥፋተኞች ተጠያቂ ሲሆኑ፣ የተበደሉ ሲካሱና ለወደፊትም ተመሳሳይ አደጋ እንዳይከሰት አስፈላጊ እርምጃዎች ተግባራዊ ሲደረጉ ስለሆነ ለዚህ ውጤት በቁርጠኝነት መሥራት መቀጠል አለበት
March 2, 2024March 1, 2024 EHRC on the News
በጋምቤላ ክልል ከግንቦት ወር 2015 ዓ.ም እስከ ጥር ወር 2016 ዓ.ም በተለያዩ ወቅቶች ቢያንስ የ138 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ 113 ሰዎች የአካል ጉዳት ማጋጠሙን ኢሰመኮ አስታወቀ – Ethio FM 107.8
በሪፖርቱ እንደተመለከተው ግንቦት 13 ቀን 2015 ዓ.ም በኢታንግ ልዩ ወረዳ ሥር በሚገኝ ፒኝዋ ቀበሌ ነዋሪ የነበሩ አንድ ግለሰብ መጥፋታቸውን ተከትሎ፣ በፒኝዋ ቀበሌ እና አጎራባች በሆነው በሌር ቀበሌ ነዋሪዎች መካከል በተነሳ ግጭት በወቅቱ በርካታ ሰዎች መሞታቸውን፣ የአካል ጉዳት መድረሱን፣ የግለሰቦች እና የተቋማት ንብረት ላይ ጉዳት እና ዘረፋ መድረሱን ለማወቅ ተችሏል
March 1, 2024March 1, 2024 EHRC on the News
138 killed, 113 injured in Gambella region over nine months: EHRC report – Addis Standard
EHRC’s latest report details the human rights violations that occurred in several districts of the region, including Itang Special District, Gambella District, Gog District, and the region’s capital, Gambella City
March 1, 2024March 1, 2024 EHRC on the News
በጋምቤላ ካለፈው ግንቦት ወዲህ 138 ሰዎች በግጭቶች መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ – DW Amharic
በጋምቤላ ክልል ጋምቤላ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ ወረዳዎች ከግንቦት 2015 ዓ.ም. ጀምሮ በተከሰቱ ግጭቶች ቢያንስ የ138 ሰዎች ሕይወት ማለፉንና 113 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን ማረጋገጥ መቻሉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ አስታወቀ
March 1, 2024March 1, 2024 EHRC on the News
በጋምቤላ ክልል ከባለፈው ዓመት ግንቦት ጀምሮ በነበሩ ግጭቶች 138 ሠዎች መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ – BBC News Amharic
ኮሚሽኑ ከመስከረም 20 እስከ መስከረም 30/ 2016 ዓ.ም ድረስ አከናውኘዋለሁ ባለው ምርመራ ግጭቶቹ በኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ በጋምቤላና ጉግ ወረዳዎች እንዲሁም በክልሉ ዋና ከተማ ጋምቤላ ተከስተዋል ብሏል
February 28, 2024February 28, 2024 EHRC on the News
በጋምቤላ ክልል ከግንቦት ወር 2015 ዓ.ም እስከ ጥር ወር 2016 ዓ.ም በተለያዩ ወቅቶች ቢያንስ የ138 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ 113 ሰዎች የአካል ጉዳት ማጋጠሙን ኢሰመኮ አስታወቀ – Ethio FM 107.8
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2016 ዓ.ም ለኢትዮ ኤፍ ኤም በላከው መግለጫ በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ 138 ሰዎች ህይወት አልፏል ብሏል
February 28, 2024February 28, 2024 EHRC on the News
በጋምቤላ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተከሰቱ ግጭቶች፤ ቢያንስ 138 ሰዎች መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ – Ethiopia Insider
በጋምቤላ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ በተካሄዱ ግጭቶች፤ ቢያንስ 138 ሰዎች መገደላቸውን እና በ113 ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። በግጭቶቹ የተነሳ በርካታ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን፣ መኖሪያ ቤቶች እና ንብረቶች መቃጠላቸውን እንዲሁም ዘረፋ መፈጸሙን ኮሚሽኑ ገልጿል
February 28, 2024April 9, 2024
በኦሮሚያ ክልል በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በታጣቂዎች የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች እና የዓለም አቀፍ የሰብአዊነት ሕግ ጥሰቶች ላይ የተደረገ የምርመራ ሪፖርት
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) በኦሮሚያ ክልል በተለይም ከመስከረም 1 ቀን 2014 ዓ.ም. እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2016 ዓ.ም. ባሉት ሁለት ዓመታት ያደረገውን ክትትል እና ምርመራ መሠረት በማድረግ ከሕግ/ከፍርድ ውጪ የሆኑ እና በሲቪል ሰዎች ላይ የሚፈጸሙ ግድያዎች በከፍተኛ ደረጃ አሳሳቢ መሆናቸውን በማመላከት በተለይም የክልሉ እና የፌዴራል የጸጥታ አካላት ተገቢውን ምርመራ በማድረግ ተጠያቂነት ማረጋገጥን ጨምሮ ዘላቂ...

Page navigation

Previous 1 … 13 14 15 16 17 … 72 Next

Our People

Alemu Meheretu, Dr.

Regional Director, Monitoring and Investigation

Selamawit Girmay

Director, Women’s and Children’s Rights

Bedassa Lemessa

Regional Director, Human Rights Monitoring and Investigation

Signup for the Latest Update from EHRC

    Submit your email here to get the latest update from EHRC.

    Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

    Useful Links

    • NANHRI
    • GANHRI
    • OHCHR
    • ACHPR
    • TRANSITIONAL JUSTICE

    Get Involved

    • Jobs
    • Events
    • Contact Us
    • Telegram Bot
    • Subscribe to our newsletter

    Connect with Us

    • Facebook
    • Twitter
    • LinkedIn
    • YouTube
    • Flickr
    • Instagram
    Descriptive Text

    We are an independent
    national human rights
    institution tasked with
    the promotion and protection of human
    rights in Ethiopia.

    Submit your email to get the latest update from EHRC

    Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
    Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


    The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
    may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

    This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

    We are using cookies to give you the best experience on our website.

    You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

    Scroll to top
    • About
      • Who We Are
      • Our Team
      • Careers
      • Contact Us
    • Regions
      • Addis Ababa
      • Afar
      • Amhara
      • Benishangul Gumuz
      • Central Ethiopia
      • Dire Dawa
      • Gambella
      • Harari
      • Oromia
      • Sidama
      • Somali
      • South Ethiopia
      • South West Ethiopia Peoples’
      • Tigray
    • Areas of Work
      • Economic, Social & Cultural Rights
      • Civil & Political Rights
      • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
      • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
      • Human Rights Monitoring & Investigation
      • Women’s & Children’s Rights
      • Human Rights Education
      • Human Rights Film Festival
      • Human Rights Moot Court Competition
    • Press Releases
    • Reports
    • Media
      • EHRC on the News
      • EHRC Newsletters
      • EHRC Videos
      • EHRC Visuals
    • Latest
      • Expert Views
      • Explainers
      • Event Updates
      • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
    • Resources
    Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
    Search
    Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
    Powered by  GDPR Cookie Compliance
    Privacy Overview

    This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

    Strictly Necessary Cookies

    Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

    If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.