በሕግ ጥበቃ ሥር ያሉ ሰዎችን ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ ለማስከበር የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር እና አጋርነት ወሳኝ ነው
የታራሚዎች እና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል ባለድርሻ አካላት የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን መተግበር ይጠበቅባቸዋል
ኢሰመኮ ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችና ከሌሎች ባለድርሻዎች ጋር ያለውን ትብብርና ቅንጅት አጠናክሮ ይቀጥላል
በሕክምና ተቋማት በመካሄድ ላይ ያሉ የሥራ ማቆም አድማዎች ለሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች በር እንዳይከፍቱ ትኩረት ሊሰጣቸው እና ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል
EHRC will closely follow the African Commission’s recommendations in response to Ethiopia’s report and monitor implementation
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) (Affiliation No. 18) – Agenda Item 3 – Human Rights Situation in The Federal Democratic Republic of Ethiopia : 83rd Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 02 – 22 May 2025 Banjul, The Gambia
Activity Report of the Special Rapporteur on Prisons, Conditions of Detention and Policing in Africa: 83rd Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 02 – 22 May 2025 Banjul, The Gambia
The Commission has initiated an investigation into the allegations, and revealed meeting with senior ENDF officers on April 28, 2025, to discuss the complaints
ተመላሾች ሰብአዊ መብቶቻቸውን ባከበረ መልኩ በዘላቂነት መቋቋማቸውን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅትና በትብብር ሊሠሩ ይገባል
በትግራይ ክልል ወደ ቀድሞ የመኖሪያ አካባቢያቸው እንዲመለሱ የተደረጉ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ የተከናወነ የክትትል ሪፖርት