Our human rights mission would not be realized without the support of our followers. Here are some of the issues you helped reach new audiences. All #humanrightsforall at all times
ኢሰመኮ በሁለት ዓመቱ የጦርነት ወቅት የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን የሚመለከት ተጨማሪ ምርመራ አያደርግም ያሉት ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር)፣ ይህ የሚከናወነው የሽግግር ወቅት ፍትህን በሚመራው አካል እንደሆነም ጠቅሰዋል
As noted in the June 2021 - June 2022 Human Rights Situation Report, despite some key progress areas, significantly more effort is required by federal and regional authorities to take corrective measures to address the multifaceted human rights challenges
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ በበኩላቸው፤ የሟቾች ግምት ጥንቃቄ እንደሚያስፈልገው ገልጸው፣ ወደፊትም ትክክለኛው የሟቾች ቁጥር ላይታወቅ ይችላል ብለዋል
"… the Tigray People's Liberation Front (TPLF) and the Eritrean government who participated in the conflict did not accept the recommendations. We were pushing them to accept the proposal."
The African Union mediator for the Tigray war, Olusegun Obasanjo, has estimated that 600,000 people have died as a result of the conflict. But Daniel Bekele, Chief Commissioner of the Ethiopian Human Rights Commission, spoke to Focus and cautioned against using a specific figure for now
The Human Rights Film Festival is said to return for the third round at the same time next year
የየትምህርት ቤቶቹና አጠቃላይ ማኅበረሰቡ በሰላም፣ በመቻቻል እና የሃሳብ ልዩነትን በመቀበልና በሰላማዊ መንገድ ብቻ በመፍታት ላይ ተመሥርቶ የመፍትሔ አካል እንዲሆን አበክሮ ያሳስባል
እነዚሀ ህጻናት ለተለያየ ጊዜ በእስር መቆየታቸው “ተገቢ ያልሆነ እና ለተፈጠረው ውዝግብ እና ግጭት ተመጣጣኝ ያልሆነ እርምጃ” መሆኑን ኢሰመኮ ረቡዕ ታኅሣሥ 19/2015 ዓ.ም. ባወጣው የምርመራ ሪፖርት አስታውቋል
ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተመሳሳይ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ወደፊትም እንዳያጋጥሙ ለችግሩ መንስኤ ለሆነው የሰንደቅ ዓላማ እና መዝሙር ውዝግብ ሕፃናትን ጨምሮ ሕዝቡን ባሳተፈ መልኩ ግልጽ የሆነ የሕግ እና ፖሊሲ መፍትሔ በማበጀት ዘላቂ እልባት መስጠት ይኖርባቸዋል