በጎሳ፣ በሃይማኖት ወይም በቋንቋ ኅዳጣን ባሉበት ሀገር ውስጥ የእነዚህ አባል የሆኑ ግለሰቦች በጋራ ባህላቸውን እንዳያከብሩ፣ ሃይማኖታቸውን እንዳያስፋፉ፣ በቋንቋቸው እንዳይጠቀሙ መብታቸው ሊገፈፍ አይገባም
Interview with EHRC Commissioner for Women, Children, Older Persons and Disability Rights Rigbe G/Hawaria
የአካል ጉዳተኞች ቀንን ስናስብ ሊተገበሩ የሚችሉ ግቦችን በማስቀመጥ፣ የግቦቹን ውጤት ይፋ በማድረግ እንዲሁም የአካል ጉዳተኞችን መብቶች ለማስጠበቅ፣ ለማስፋፋት እና ለማስከበር የሚወሰዱ እርምጃዎችን ዘላቂነት በማረጋገጥ ሊሆን ይገባል
Disability rights and the rights of older persons are among the core priority areas the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) focuses on. Accordingly, the Commission has established a thematic department led by a thematic commissioner that works for the promotion, protection, and respect of the rights of older persons and persons with disabilities through various...
በኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች የትምህርት እድል፣ የጤና እንክብካቤ፣ የሥራ ዕድል፣ ማኅበራዊ ጥበቃ አለማግኘትን እንዲሁም በማኅበረሰቡ ዘንድ ከተንሰራፋው የተዘባ አመለካከት በሚመነጩ እንቅፋቶች ምክንያት የሚደርስ መድልዎን ጨምሮ በርካታ ተግዳሮቶች ይገጥሟቸዋል
Persons with disabilities (PwDs) in Ethiopia, face numerous challenges including lack of access to education, health care, employment, social protection, and discrimination due to attitudinal barriers prevalent in the community
State parties shall prohibit all discrimination on the basis of disability and guarantee persons with disabilities equal and effective legal protection against discrimination on all grounds
አባል ሀገራት አካል ጉዳተኞች ራሳቸውን ችለው እንዲኖሩና በሁሉም የሕይወት ዘርፎች ሙሉ በሙሉ እንዲሳተፉ ለማስቻል ከሌሎች ጋር በእኩልነት የከበባያዊ፣ የመጓጓዣ፣ የመረጃና የተግባቦት ቴክኖሎጂዎችን እና ሥርዓቶችን ጨምሮ ተደራሽ እንዲሆኑላቸው ተገቢ እርምጃዎችን ሊወስዱ ይገባል
የአካል ጉዳተኞች አካቶ ስልቱ ኢሰመኮ የሚያከናውናቸውን ሥራዎች ለአካል ጉዳተኞች የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ እና አካታች ለመሆን ይረዳል
በተለያዩ ምክንያቶች እና በተፈጥሮ አካል ጉዳተኛ የሆኑትን በሚደረገው ሀገራዊ ምክክርና ውይይት ላይ ሀሳብ እንዲሰጡ እድል ሊሰጣቸው ይገባል ተባለ፡፡ ይህን ያለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ነው