ጊዳ ኪራሙ ወረዳን ጨምሮ በተለያዩ የምስራቅ ወለጋ ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎች በአስጊ ሁኔታ ይገኛሉ
በተለይም በአሁኑ ወቅት ከሴዳል ወረዳ ወደ ሌሎች አካባቢዎች ሸሽተው የሚገኙ ነዋሪዎች እንደሚገልጹት፣ ከጥር ወር 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በወረዳው በሚደርሱ ተደጋጋሚ ጥቃቶች ምክንያት በርካታ ነዋሪዎች የተፈናቀሉ ሲሆን፣ ከመጋቢት ወር 2013 ዓ.ም. ጀምሮ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ዝግ ሆነው ቆይተዋል።
ረቂቅ የወንጀል ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሕጉ የእስረኛ እናቶችን እና ብቸኛ አሳዳጊዎች ልጆች ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ በተመለከተ ሊያካትታቸው የሚገባቸው ነጥቦች ላይ ከኢሰመኮ የተዘጋጀ አጭር ማብራሪያ