በክልሉ ከሕገ-መንግሥት እና ከሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ጋር የተጣጣመ የቤተሰብ ሕግ ማጽደቅ እና መተግበር ያስፈልጋል
COVID-19 was declared by the World Health Organization as a global health threat in 2020. Governments have been implementing various preventive measures including school closures, community lockdowns, and avoiding public gatherings to contain the spread of the infection. Though these preventive measures played a significant role in containing the infection, children with disabilities (CWDs) were...
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር)፣ በሀገራችን ባለው የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ የተሻሻሉ ጉዳዮች ቢኖሩም እየተባባሱ የመጡ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች በስፋት ይስተዋላሉ
ይልቁንም ሁነቶችን እየጠበቁ በግዳጅ በማፈስ ለሰብአዊ መብት ጥሰት እየተጋለጡ መሆኑን አረጋግጫለሁ ብሏል የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን
ወጣት አጥፊዎች በማረሚያ ወይም በመቋቋሚያ ተቋሞች ከአዋቂዎች ተለይተው መያዝ አለባቸው
Juvenile offenders admitted to corrective or rehabilitative institutions shall be kept separate from adults
የሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የጣሉ መከላከያም ይሁን ፖሊስ ለእያንዳንዱ ጉዳይ ችሎት ባይቆም እንኳን፣ ለተፈጸሙ ጥፋቶች ተጠያቂነት መኖር ይኖርበታል ብለን ነው የምናምነው፡፡ የመንግሥትም ኃላፊነት እዚህ ላይ መሆን አለበት
ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት የሥር መንስኤ የሆኑ የተጠያቂነት አለመኖር፣ የሕግ የበላይነት መላላት እና የሰላም እና ደኅንነት እጦት ዘላቂ መፍትሔ ለማስገኘት የመንግሥት ከፍተኛ እና ያልተቋረጠ ጥረት ያሻል (የ2015 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት)
The Ethiopia Annual Human Rights Situation Report, covering the period from June 2022 to June 2023 (Ethiopian fiscal year), presents the overall assessment of the human rights situation in the country based on information gathered by the various departments and City Offices of the Ethiopian Human Rights Commission’s (EHRC/the Commission). The report is organized in...