Promote education and training for women at all levels and in all disciplines, particularly in the fields of science and technology
በሁሉም ደረጃዎችና በሁሉም የትምህርት ዘርፎች በተለይም በሳይንስና በቴክኖሎጂ ዘርፍ ለሴቶች የሚሰጡ ትምህርትና ስልጠናዎችን ለማስፋፋት ዝርዝር አወንታዊ እርምጃዎችን መውሰድ አለባቸው
ዚህ ሪፖርት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኢትዮጵያ የበጀት ዓመት አቆጣጠር በ2015 ዓ.ም. ያከናወናቸው ዐበይት ተግባራት እና የተገኙ ውጤቶች ቀርበዋል። በተጨማሪም የኮሚሽኑን የፋይናንስ አጠቃቀም መግለጫ እና በዕቅድ አፈጻጸም ያጋጠሙ ችግሮች ትካትተዋል። ተግባራቱ ኮሚሽኑ በአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅዱ ለይቶ ባስቀመጣቸው ዘጠኝ የትኩረት መስኮች መሠረት የተደራጁ ናቸው፡፡  
This report presents the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC/the Commission)’s major activities and results for the Ethiopian fiscal year 2022/23. It also includes a financial report for the period, as well as the challenges the Commission faced. The activities are organized into nine program areas, which align with the Commission’s focus areas as identified in...
አባል ሀገራት ቅጣትን የሚያስከትሉ ሕጎችን በማውጣት ማንኛውንም ዐይነት የሴት ልጅ ግርዛትን መከልከል አለባቸው
States Parties shall prohibit through legislative measures backed by sanctions, all forms of female genital mutilation (FGM)
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) በሀገር ውስጥ በሴቶችና በሕፃናት የመነገድ ድርጊት የባለግዴታዎች ምላሽ አሰጣጥ ላይ ያተኮረ ባለ 33 ገጽ የክትትል ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርጓል። ይህ የክትትል ሪፖርት በሀገር ውስጥ በሴቶች እና በሕፃናት መነገድን የመከላከል፣ ለተጎጂዎች የሚደረጉ ጥበቃ እና መልሶ ማቋቋምን፣ የአጥፊዎችን ተጠያቂነት ለማረጋገጥ የተወሰዱ እርምጃዎችን እንዲሁም እነዚህን ተግባራት ለመከወን የተዘረጉ የትብብር ማዕቀፎች ከሰብአዊ መብቶች መርሖች...
የሴቶች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታን ለማሻሻል የማኅበራዊ ሚዲያና የኪነጥበብ ይዘት ፈጣሪዎችን ማሳተፍ የጎላ አስተዋጽዖ አለው
በሃዲያ ዞን ግርዛትን ለማስቀረት ተጀምረው የነበሩ የመከላከልና የንቅናቄ ሥራዎች መቀነስ በሴቶች ላይ የሚፈጸመው ግርዛት ስርጭት እንዲጨምር አስተዋጾ አድርጓል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገልጿል
በሴቶች ላይ የሚፈጸም ግርዛትና ተደጋጋሚ ግርዛትን ለማስቆም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ማኅበረሰቡን ለማስተማርና ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ በጋራ መሥራት ይጠበቅባቸዋል