አፍሪካ ወጣቶች ቻርተር፣ አንቀጽ 11 (1) እና (2)
- አባል ሀገራት በማኅበረሰብ ውስጥ የወጣቶችን ንቁ ተሳትፎ ለማሳደግ፦
- በሕግ መሠረት በሕግ አውጪ ምክር ቤቶች እና በሌሎች ውሳኔ ሰጪ አካላት ውስጥ የወጣቶችን ተሳትፎ ማረጋገጥ፣
- በአካባቢያዊ፣ በሀገር አቀፍ፣ በቀጠናዊ እና በአህጉራዊ የአስተዳደር እርከኖች ወጣቶች በውሳኔ አሰጣጥ የሚሳተፉባቸውን መድረኮች መፍጠር ወይም ማጠናከር አለባቸው።
ማንኛውም ወጣት በሁሉም የማኅበረሰብ ዘርፎች ውስጥ የመሳተፍ መብት አለው
አፍሪካ ወጣቶች ቻርተር፣ አንቀጽ 11 (1) እና (2)