Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

በምግብ ሥርዓት፣ ምግብ የማግኘት መብት እና ሰብአዊ መብትን መሠረት ያደረገ አቀራረብ ዙሪያ የተካሄዱ ስልጠናዎች

October 18, 2023October 23, 2023 Event Update

በምግብ ሥርዓት ውስጥ ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ አቀራረብ (human rights-based approach) መከተል ያስፈልጋል

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በምግብ ሥርዓት፣ ምግብ የማግኘት መብት እና ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ  አቀራረብ (human rights-based approach) ዙሪያ በሦስት ክልሎች የስልጠና መድረኮች አካሂዷል፡፡  በሦስቱ ዙሮች ለፌዴራል ደረጃ ባለድርሻ አካላት ከነሐሴ 3  እስከ 5 ቀን 2015 ዓ.ም.፣ በኦሮሚያ ክልል ለሚገኙ ባለድርሻ አካላት ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 2 ቀን 2015 ዓ.ም. እና በሲዳማ ክልል ለሚገኙ ባለድርሻ አካላት ከመስከረም 28 እስከ 30 ቀን 2016 ዓ.ም. ተከናውኗል። በስልጠናዎቹ ከግብርና፣ ከጤና፣ ከዕቅድ እና ልማት እንዲሁም ከፋይናንስ ዘርፍ አስፈጻሚዎች የተውጣጡ ተሳታፊዎችን ጨምሮ ሌሎች የሚመለከታቸው መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት ተወካዮች ተሳትፈዋል፡፡

የስልጠና መድረኮቹ ኢንተርናሽናል ኢንስቲትዩት ፎር ሩራል ሪኮንስትራክሽን (International Institute for Rural Reconstruction) ከተባለ ተቋም ጋር በመተባበር የተዘጋጁ ሲሆን በመድረኮቹ ኢሰመኮ በቂ ምግብ የማግኘት መብትን እና ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ አቀራረብን በተመለከተ ገለጻ አድርጓል። በስልጠናዎቹ የሰብአዊ መብቶች ምንነት፣ በቂ ምግብ የማግኘት መብት፣ የሰብአዊ መብቶች እና የምግብ ሥርዓት ግንኙነት እና ተያያዥ የሕግ ማዕቀፎች እንዲሁም በምግብ ሥርዓት ውስጥ ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ  አቀራረብ የመከተል አስፈላጊነት ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል፡፡

የስልጠና መድረኮቹ ተሳታፊዎች
የስልጠና መድረኮቹ ተሳታፊዎች

በተመሳሳይ ምግብ የማግኘት መብትን በተመለከተ በመጠን እና በጥራት በቂ የሆነ የተመጣጠነ፣ ደኅንነቱ የተጠበቀ እና ከብክለት የጸዳ እንዲሁም በተጠቃሚው ባህል ተቀባይነት ያለው ምግብ ማግኘት እና ዘለቄታዊ ተደራሽነትን በተመለከተ ማብራሪያ ቀርቦ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶች እና መልካም አጋጣሚዎች ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የስልጠናው ተሳታፊዎች ከማሳ እስከ ገበታ ባለው የምግብ ሥርዓት ውስጥ ያሉ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ባለድርሻ አካላትን፣ በሥርዓቱ ውስጥ ለመብቶች ጥሰት ተጋላጭ የሆኑ የማኅበረሰብ ክፍሎችን እንዲሁም ሊጣሱ የሚችሉ መብቶችን የመለየት ሥራ አካሂደዋል፡፡ በስልጠና መድረኮቹ በምግብ ሥርዓት ውስጥ ሰብአዊ መብቶችን  መሠረት ያደረገ አቀራረብ ዋና ዋና መርሖች፣ አስፈላጊነት እና በመርኃ ግብሮችና ፕሮጀክቶች ውስጥ ማካተት የሚቻልበትን ሂደት በተመለከተ ውይይት ተደርጓል፡፡ ተሳታፊዎች ከማሳ እስከ ገበታ በምግብ ሥርዓት ውስጥ የሚስተዋሉ የመብት ጥሰቶችን መቅረፍ የሚቻልበትን መንገድ እና በቂ ምግብ የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ የእያንዳንዱን ባለድርሻ አካል ሚና በተመለከተ አስተያየት ሰጥተዋል።

Related posts

February 16, 2022August 28, 2023 Human Rights Concept
ውሃ የማግኘት ሰብአዊ መብት
October 31, 2023November 7, 2023 Event Update
በወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ሂደት ውስጥ የጥቃት ተጎጂ የሆኑ ሴቶች እና ሕፃናት መብቶች መከበር ዙርያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት
March 8, 2023March 8, 2023 EHRC Quote
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን:- “ቴክኖሎጂና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ለጾታ እኩልነት"
December 29, 2022August 28, 2023 Event Update
በግል ሥራ እና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ተቀጥረው የሚሠሩ ሠራተኞች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ሪፖርት የቀረቡ ምክረ ሃሳቦችን ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ ኮሚሽኑ ቀጣይነት ያለው የውትወታ ሥራዎች ይሠራል

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR
  • TRANSITIONAL JUSTICE

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot
  • Subscribe to our newsletter

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
  • Flickr
  • Instagram
Descriptive Text

We are an independent
national human rights
institution tasked with
the promotion and protection of human
rights in Ethiopia.

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Central Ethiopia
    • Dire Dawa
    • Gambella
    • Harari
    • Oromia
    • Sidama
    • Somali
    • South Ethiopia
    • South West Ethiopia Peoples’
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social & Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
    • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
    • Human Rights Monitoring & Investigation
    • Women’s & Children’s Rights
    • Human Rights Education
    • Human Rights Film Festival
    • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.