Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
        • EHRC–CSO Coordination Platform
        • Transitional Justice
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

የውይይት መድረክ: ከንግድና ሰብአዊ መብቶች ጋር የተያያዙ የአውሮፓ ኅብረት የሕግ ማዕቀፎች ለኢትዮጵያ ያላቸው ፋይዳ

March 27, 2026March 27, 2026 Event Update, አማርኛ

የሀገር ውስጥ የንግድ አሠራሮችን ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ደረጃዎች ጋር ማጣጣም የተቀናጀ ጥረትን ይጠይቃል

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከዴንማርክ የሰብአዊ መብቶች ተቋም (Danish Institute for Human Rights (DIHR)) ጋር በመተባበር “ከንግድና ሰብአዊ መብቶች ጋር የተያያዙ የአውሮፓ ኅብረት የሕግ ማዕቀፎች ለኢትዮጵያ ያላቸው ፋይዳ” በሚል ርዕስ የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ መጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ አካሄዷል። ውይይቱ ባለድርሻ አካላት ስለ የአውሮፓ ኅብረት የንግድ ድርጅቶች የዘላቂነት ተገቢ ትጋት መመሪያ (EU Corporate Sustainability Due Diligence Directive (EU CSDDD)) እና የአውሮፓ ኅብረት የግዳጅ ሥራ ክልከላ ደንብ (EU Forced Labour Regulation) ያላቸውን ግንዛቤ ለማሳደግ እንዲሁም እነዚህ ማእቀፎች በኢትዮጵያ የንግድ ተቋማት እና በሰብአዊ መብቶች አሠራር ላይ ሊኖራቸው የሚችለውን አንድምታ ለመቃኘት ያለመ ነው።

በውይይቱ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን፣ ከፍትሕ ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ ዕንባ ጠባቂ ተቋም፣ ከኢትዮጵያ አሠሪዎች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (CEEA) እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰብአዊ መብቶች ማእከል የተወጣጡ ኃላፊዎች እና ተወካዮች ተሳትፈዋል።

በመድረኩ፣ አሊስ ሙኔሊ በዴንማርክ የሰብአዊ መብቶች ተቋም የሰብአዊ መብቶች፣ ንግድ እና ቴክኖሎጂ ከፍተኛ አማካሪ የአውሮፓ ኅብረት የንግድ ድርጀቶች የዘላቂነት ተገቢ ትጋት መመሪያ እና የግዳጅ ሥራ ደንብን ዐውድ፣ ዋና ዋና ድንጋጌዎች እና ተጓዳኝ እርምጃዎችን የሚዳስስ ሰፊ ገለጻ አቅርበዋል። በተጨማሪም ውይይቱ የኢትዮጵያ ባለድርሻ አካላት ሊሳተፉባቸው የሚችሉ ስልታዊ መንገዶችን የዳሰሰ ሲሆን፤ ፖሊሲ አውጪዎች፣ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት፣ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች እና የሠራተኛ ማኅበራት በአውሮፓ ኅብረት በሚወጡ አዳዲስ ደረጃዎች ዙሪያ ግንዛቤ በመፍጠር እንዲሁም እነዚህ ደረጃዎች በኢትዮጵያ ሀገር በቀል የንግድ ተቋማት ላይ ያላቸውን አንደምታ በማሳወቅ ረገድ ያላቸውን ሚና አጽንዖት ሰጥቷል።

የኢትዮጵያ አሠሪዎች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሞገስ በበኩላቸው፣ ከዚህ ጋር ተያይዞ የግል ዘርፉ ስለሚገጥሙት ፈተናዎች እና መልካም አጋጣሚዎች ምልከታ ያቀረቡ ሲሆን ስልታዊ ማስተካከያ የሚሹ ጉዳዮችንም ጠቁመዋል። ተሳታፊዎች እነዚህን ደረጃዎች ማሟላት፣ ግንዛቤ ማስጨበጥ እና የተቋማትን እንዲሁም የንግድ ዘርፉን ዐቅም መገንባት ጨምሮ ሁሉን አቀፍ አካሄድ መከተል እንደሚገባ አጽንዖት ሰጥተው ገልጸዋል።

የኢሰመኮ የሲቪል፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ኮሚሽነር ዶ/ር አብዲ ጅብሪል በመዝጊያ ንግግራቸው፤ የሀገር ውስጥ የንግድ አሠራሮችን ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ደረጃዎች ጋር ለማጣጣም የጋራ ጥረቶች አስፈላጊ መሆናቸውን አሳስበዋል። ኮሚሽነሩ እነዚህን ጥረቶች ለማገዝ ኢሰመኮ ግንዛቤን በመፍጠር፣ ዐቅምን በመገንባት እና የውይይት መድረኮችን በማመቻቸት ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት ገልጸዋል።

Affan Oromo

Somali

ትግርኛ

English

Related posts

October 23, 2023October 27, 2023 Event Update
በብሔራዊ የንግድ እና ሰብአዊ መብቶች የድርጊት መርኃ ግብር ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት
July 31, 2025July 31, 2025 Event Update
በንግድ እና ሰብአዊ መብቶች ላይ የተካሄደ የዐቅም ግንባታ ስልጠና
July 11, 2023August 28, 2023 Event Update
በሲቪክ ማኅበራት፣ በመገናኛ ብዙኃን እና በኢሰመኮ መካከል ያለውን አጋርነት ማጠናከር
October 6, 2022October 7, 2022 Event Update
የሲቪል ማኅበራት ከአፍሪካ የሰዎችና የሕዝቦች መብቶች ኮሚሽን ጋር የሚኖራቸው የሥራ ግንኙነት እንዲጠናከር እንዲሁም ለኮሚሽኑ በሚቀርበው ወቅታዊ የመንግሥት ዘገባና የግምገማ ሂደት ውስጥ ያላቸው ሚና ላይ የተዘጋጀ አውደ ጥናት

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot
  • Subscribe to our newsletter

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
  • Flickr
  • Instagram
Descriptive Text

We are an independent
national human rights
institution tasked with
the promotion and protection of human
rights in Ethiopia.

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

Accessibility Adjustments

Powered by OneTap

How long do you want to hide the toolbar?
Hide Toolbar Duration
Select your accessibility profile
Vision Impaired Mode
Enhances website's visuals
Seizure Safe Profile
Clear flashes & reduces color
ADHD Friendly Mode
Focused browsing, distraction-free
Blindness Mode
Reduces distractions, improves focus
Epilepsy Safe Mode
Dims colors and stops blinking
Content Modules
Font Size

Default

Line Height

Default

Color Modules
Orientation Modules

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Gambella
    • Oromia
    • Somali
    • SNNP (formerly)
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social & Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
    • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
    • Women’s & Children’s Rights
    • HR Monitoring & Investigation
    • Human Rights Education
    • Human Rights Film Festival
    • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Videos
    • Newsletters
    • EHRC Visuals
    • Events
  • The Latest
    • Expert View
    • Explainer
    • Event Update
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (June 2024 – June 2025)
  • Resources
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.