6th Edition Moot Court
6ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች የምስለችሎት ውድድር
National High Schools Human Rights Moot Court Competition
ምናባዊ የሰብአዊ መብቶች ጉዳይ
በ2018 ዓ.ም. የተካሄደው ስተኛው ዙር ውድድር ምናባዊ ጉዳይ ትኩረቱን ያደረገው “የመማር መብት በግጭት ዐውድ ውስጥ” (The Right to Education in the Context of Armed Conflict) ላይ ነበር
የክልላዊ ውድድሮች አሸናፊዎች
አዲስ አበባ
የአሳይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ሰላማዊት ተመስገን
- ሉኡል ሰለማን
አፋር
ሰመራ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ፌሩዛ ሳዲቀ
- አህመድ ኦማር
አማራ
ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት
- ሀውለት ሮመዳን
- በረከት ጸጋ
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ
ማንቡክ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ቤዛዊት ክፍሌ
- ታምረት አስፈው
ማዕከላዊ ኢትዮጵያ
ያበሩስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ሀናን መዚድ
- እዮብ ሚካኤል
ድሬዳዋ
አዲስ ሕይወት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- አማን ጀማል
- ዛኪር ዘይኑ
ጋምቤላ
ትንሹ ሜጢ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ማዕረግ አለሙ
- መገርሳ ተፈራ
ሐረር
ሐረር ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ሀምዛ ሙሳ
- አያንቱ ደረጀ
ኦሮሚያ
ኦሮሚያ ልማት ማኅበር ልዩ አዳሪ ት/ቤት (ቢሾፍቱ ቅርንጫፍ)
- ሲፈን ደረጀ
- ሚልኬሳ ንጋቱ
ሲዳማ
ወንዶገነት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ታረቀኝ ተሰማ
- ነጻነት ተስፋዮ
ሶማሊ
ኡመር ኢብኑል ኸጣብ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- አብድልቃድር ራሱድ
- አብድልማሊክ ጉራል
ደቡብ ኢትዮጵያ
ዲላ ዶን ቦስኮ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- የአለም ሲሳይ
- መልካሙ አስራት
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች
አቡነ ተ/ሃይማኖት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- እዮብ ከፍያለው
- ሀና ጥበቡ
ትግራይ
ቓላሚኖ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ሳራ አፅብሀ
- ኖህ ፍሳነገስት
የጽሑፍ መከራከሪያ ውድድር አሸናፊዎች
ያበሩስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ሀናን መዚድ
- እዮብ ሚካኤል
አቡነ ተሃይማኖት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- እዮብ ከፍያለው
- ሀና ጥበቡ
አዲስ ሕይወት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- አማን ጀማል
- ዛኪር ዘይኑ
ዲላ ዶን ቦስኮ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- የአለም ሲሳይ
- መልካሙ አስራት
ሐረር ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ሀምዛ ሙሳ
- አያንቱ ደረጀ
ቓላሚኖ ልዩ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ሳራ አፅብሀ
- ኖህ ፍሳነገስት
ኦሮሚያ ልማት ማኅበር ልዩ አዳሪ ት/ቤት (ቢሾፍቱ ቅርንጫፍ)
- ሲፈን ደረጀ
- ሚልኬሳ ንጋቱ
ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት
- ሀውለት ሮመዳን
- በረከት ጸጋ
የሩብ ፍጻሜ አሸናፊዎች
ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት
- ሀውለት ሮመዳን
- በረከት ጸጋ
ሐረር ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ሀምዛ ሙሳ
- አያንቱ ደረጀ
ኦሮሚያ ልማት ማኅበር ልዩ አዳሪ ት/ቤት ቢሾፍቱ ቅርንጫፍ
- ሲፈን ደረጀ
- ሚልኬሳ ንጋቱ
ቓላሚኖ ልዬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
- ሳራ አፅብሀ
- አትክልቲ አብረሃ
የግማሽ ፍጻሜ አሸናፊዎች
የኦሮሚያ ልማት ማኅበር ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ቢሾፍቱ ቅርንጫፍ
- ሲፈን ደረጄ
- ሚልኬሳ ንጋቱ
የይሁኔ ወልዱ መታሰብያ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
- ሀውለት ረመዳን
- በረከት ጸጋ
የ5ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች የምስለችሎት ውድድር አሸናፊዎች
የኦሮሚያ ልማት ማኅበር ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ቢሾፍቱ ቅርንጫፍ
- ሲፈን ደረጄ
- ሚልኬሳ ንጋቱ
ልዩ ተሸላሚዎች
ምርጥ የቃል ተከራካሪ
የኦሮሚያ ልማት ማኅበር ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ቢሾፍቱ ቅርንጫፍ
- ሲፈን ደረጄ
ምርጥ የጽሑፍ ተከራካሪ
የኦሮሚያ ልማት ማኅበር ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ቢሾፍቱ ቅርንጫፍ
- ሲፈን ደረጄ
- ሚልኬሳ ንጋቱ
ተዛማጅ ዜናዎች
-
6ኛው ዓመታዊ ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ-ችሎት (Human Rights Moot Court) ውድድር ተጠናቀቀ
ወቅታዊ እና ሀገራዊ የሰብአዊ መብቶች አጀንዳዎችን ተገንዝቦ አስተዋጽዖ የማድረግ ዐቅም ያለው ትውልድ በማፍራት ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ይቻላል
-
በክልል ደረጃ ሲካሄድ የቆየው 6ኛው ሀገር አቀፍ የኢሰመኮ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ ችሎት ውድድር ተጠናቀቀ
ውድድሩን በበላይነት ካጠናቀቁት 15 ትምህርት ቤቶች መካከል በጽሑፍ ክርክር የላቀ ነጥብ ያስመዘግቡ 8 ቡድኖች ከሚያዚያ 11 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አባባ ከተማ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ውድድር ተሳታፊ ይሆናሉ
-
6ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ ችሎት (Moot Court) ውድድር በይፋ ተጀመረ
የዚህ ዓመት ውድድር “የመማር መብት በትጥቅ ግጭት ዐውድ ውስጥ” (The Right to Education in Situation of Armed Conflict) በሚል ምናባዊ ጉዳይ ላይ ያተኩራል