Areas of Work
We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.
We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.
ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
ማንኛውም ሰው በሕገ መንግሥት ወይም በሌላ ሕግ የተሰጡትን መሠረታዊ መብቶች በመጣስ ለሚፈጸሙበት ድርጊቶች ሥልጣን ባላቸው የሀገር ውስጥ ፍርድ ቤቶች አማካኝነት ውጤታማ መፍትሔ የማግኘት መብት አለው
Everyone has the right to an effective remedy by the competent national tribunals for acts violating the fundamental rights granted him by the constitution or by law
ሀገራችን ኢትዮጵያ በ2019 ዓ.ም. የምታዘጋጀው የአፍሪካ ብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር (NANHRI) ጠቅላላ ጉባኤ እና በየሁለት ዓመቱ የሚያካሂደውን 16ኛው ኮንፈረንስ በተሳካ ሁኔታ እንዲካሄድ ባለድርሻዎች ቀና ትብብር እና እገዛ እንዲያደርጉ፣ ኢሰመኮ የሚሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች በተሟላ ሁኔታ እንዲተገበሩ ኢሰመኮ ጥሪ ያቀርባል
Komishiniin Mirgoota Namooma Itoophiyaa (KMNI) biyyi keenya Itoophiyaan bara 2019 A.L.I‘tti Yaa’ii Waliigalaa Waldaa Gurmaa’insa Dhaabbilee Mirgoota Namoomaa Biyyoolessaa Afrikaa fi Yaa’ii 16ffaa milkaa’inaan gaggeeffamuuf qooda fudhattoonni akka tumsaniifi gargaaran waamicha dhiyeessaa fi yaada furmaata KMNI’tiin dhiyaatan guutummaatti akka hojiirra oolan gaafatee jira