ንግድና ሰብአዊ መብቶች
በአማራ ክልል ለወራት በቀጠለው የትጥቅ ግጭት ምክንያት ድሮንን ጨምሮ በከባድ መሣሪያዎች በተሰነዘሩ ጥቃቶች በሲቪል ሰዎች ላይ ሞት እና የአካል ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ
የንግድ ተግባራት በአግባቡ ካልተመሩ የጤና፣ የመኖሪያ ቤት፣ የምግብ፣ ውሃ፣ ማኅበራዊ ደኅንነት፣ የመሥራት መብት፣ ደኅንነቱ የተጠበቀ የሥራ ሁኔታ የማግኘት እንዲሁም የንግድ ማኅበራትን የመመሥረትና የመቀላቀል መብቶች አተገባበር ላይ ተጽዕኖ ይፈጥራሉ
የክልል ምክር ቤቶችን የሰብአዊ መብቶች ክትትልና ቁጥጥር ዐቅም ማጎልበት ለሰብአዊ መብቶች መከበርና መስፋፋት ከፍተኛ ሚና አለው
ኮሚሽኑ በቅርብ ጊዜ አደርግሁት ባለው ክትትል "በስደተኞች ሠፈሮች ውስጥ የከፋ ሰብአዊ ሁኔታ እና የምግብ አቅርቦት እጥረት እየጨመረ መምጣቱን አሳሳቢ ብሎታል። የኢትዮጵያ የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች አገልግሎት የርዳታ ድርጅቶች ለስደተኞች ይሰጡት የነበረዉን ሰብአዊ ርዳታ ማቋረጣቸዉን አስታዉቋል
“በሌሎችም የአገሪቱ አካባቢዎች ለከፋ ረኀብ ተጋልጠዋል” - ኢሰመኮ
EHRC Director of Law and Policy Tarikua Getachew speaks with Omny Studio
በጋምቤላ ክልል ከ30 ያላነሱ ስደተኞች በረሃብና በምግብ እጦት እንዲሁም ምግብ ለማግኘት ሲንቀሳቀሱ በደረሰባቸው ጥቃት መሞታቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ
Region hosted close to 400,000 refugees as of end-August and food aid was halted since May in parts
ኢሰመኮ አነጋገርኳቸዉ ያላቸዉ የመንግስት ባለስልጣናት የማቆያ ጣቢያዉ ዓላማ «ከየጎዳናዉ የተነሱት ሰዎች በመልሶ ማቋቋም መርሐ-ግብር መሠረት ወደየመጡበት እንዲመለሱ ለማገዝ ነዉ» ማለታቸዉን ኮሚሽኑ ጠቅሷል