ስደተኞች፣ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች፣ ጥገኝነት ጠያቂዎች እና ፍልሰተኞች የሚያስፈልጓቸው ሰነዶችን ተደራሽ ለማድረግ የባለድርሻዎች የተቀናጀ ትብብር አስፈላጊ ነው
የውይይቱ ተሳታፊዎች ወደየመጡበት ክልል፣ ዞን እና ወረዳ ሲመለሱ ከውይይቱ ያገኙዋቸውን ግኝቶች እና ምክረ ሐሳቦች ተፈጻሚ ለማድረግ በትብብር ሊሠሩ ይገባል
ለማንኛውም ዓላማ በሰው የመነገድ ተግባር የተከለከለ ነው
Trafficking in human beings for whatever purpose is prohibited
ኢሰመኮ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ እና በቀጣይ ተመሳሳይ ጥሰቶች እንዳይፈጸሙ ለማድረግ የሚያስችሉ እርምጃዎች እንዲወሰዱ የሚያደርገውን ጥረት እና ውትወታ ይቀጥላል
መንግሥት የጤና፣ የትምህርትና ሌሎች የማኅበራዊ አገልግሎቶችን ለሕዝብ ለማቅረብ በየጊዜው እየጨመረ የሚሄድ ሀብት ይመድባል
The State has the obligation to allocate ever increasing resources to provide to the public health, education and other social services
የሁሉንም የሰው ዘር አባላት በተፈጥሮ የተገኘ ክብር እንዲሁም እኩል እና የማይገፈፉ መብቶች ዕውቅና መስጠት በዓለም ላይ ለነጻነት፣ ፍትሕ እና ሰላም መሠረት ነው
Recognition of the inherent dignity and of the equal and inalienable rights of all members of the human family is the foundation of freedom, justice and peace in the world
Ethiopian Human Rights Commission and United Nations Office of the Special Adviser on the Prevention of Genocide sign a partnership Memorandum of Understanding