ሙሉ ቪዲዮውን ይመልከቱ
Human rights commission calls on government to stop arbitrary arrests of journalists and to respect citizens’ rights in addition to lifting the internet restriction imposed on social media as it is violation of the human rights principle
በአማራ ክልል ያለው ወታደራዊ እርምጃና የሰብአዊ መብቶች እንደምታው፣ የዘፈቀደ እስርና ተገቢ ያልሆነ አያያዝ፣ ተመጣጣኝ ያልሆነ የኃይል አጠቃቀም፣ በሚዲያና ተቃዋሚዎች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት፣ ከቦታ ወደ ቦታ መንቀሳቀሰ መብት ላይ የተጣለ የዘፈቀደ ገደብ፣ ሕጋዊ ሂደትን ያልተከተለ የቤቶች ፈረሳ፣ በግዳጅ ማስነሳትና የኑሮ ውድነት የተነሳ የደረሰው እንግልትና የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ጥሰቶች እንዲሁም በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ማቋቋም አሳሳቢነታቸው ከቀጠሉ ጉዳዮች ውስጥ ይገኛሉ
በአማራ ክልል የሀገር መከላከያ እና በአካባቢው ታጣቂዎች በከባድ መሳሪያ የታገዘ ግጭት ውስጥ መግባታቸውን ኢሰመኮ ገለጸ
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said it is “closely monitoring” the ongoing “law enforcement campaign” in some areas of the Amhara regional state and its implications and effects on human rights
በአማራ ክልል በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ውስጥ በመከላከያ ሠራዊት እና በታጣቂዎች መካከል ግጭት መኖሩን እና በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በፍትሕ ሥርዓቱ ውስጥ የጥቃት ተጎጂ ሴቶችና ሕፃናት ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል የፍትሕ አካላት አሠራሮቻቸውን መፈተሽ ይኖርባቸዋል
ኢትዮጵያን ጨምሮ በበርካታ ሀገራት፣ የብዙኃን መገናኛ ነፃነት አደጋ ላይ መውደቁን ቀጥሏል፤ ሲሉ ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ገለጹ
ሕፃናትን ከጎዳና ላይ ማንሳትና ተገቢውን አገልግሎቶች መስጠት በፈቃደኝነትና አስፈላጊ ሁኔታዎችን ሁሉ በማመቻቸት ሊተገበር እና የኃይል፣ የዘፈቀደና ሕገ-ወጥ አሠራሮች ሊወገዱ ይገባል
የሚዲያ ባለሙያዎችን ማዋከቡ እጅግ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ገለጹ