4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በሴቶች ሕይወት እና በቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብቶች ላይ የሚያተኩር ሲሆን፣ ሁሉም ሰው በውድድሩ እንዲሳተፍ እና ሂደቱን እንዲከታተል መጋበዙን ለመናኸሪያ ሬዲዮ 99.1 በላከው መግለጫ ተመላክቷል
ኢሰመኮና አምነስቲ ኢንተርናሽናል በአማራ ክልል በመካሄድ ላይ ያሉት «የዘፈቀደና የጅምላ» ያሏቸው እስሮች እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል
In her opening remarks, Rakeb Messele Aberra, Acting Chief Commissioner of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) - ኢሰመኮ, emphasized the profound importance of the draft reparations model law and the investigation manual for atrocity crimes
EHRC participated in the 44th Ordinary Session of African Committee of Experts on the Rights and Welfare of the Child (ACERWC) in Maseru, Lesotho
በማጠቃለያም ውይይት ወቅት የታዩ ክፍተቶችን እና ከቋሚ ኮሚቴው የሚነሱ ጥያቄዎችን በረጅም ጊዜ የሚፈቱ እና በአጭር ጊዜ ሊፈቱ የሚችሉትን የታዩ ችግሮችን በመለየት አቅጣጫ በማስቀመጥ ውጤታማ ውይይት ተከናውኗል
መንግሥት የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋ እንዳይደርስ መከላከልና አደጋው ሲደርስም ለተጎጂው እርዳታ በወቅቱ እንዲደርስ ማድረግ አለበት
Government shall take measures to avert any natural and man-made disasters, and, in the event of disasters, to provide timely assistance to the victims
ወጣቶችን ጨምሮ በትጥቅ ግጭት የተጎዱ እና የተፈናቀሉ ሲቪል ሰዎችን ለመጠበቅ የሚቻላቸውን እርምጃ ሁሉ ይወስዳሉ
Take all feasible measures to protect the civilian population, including youth, who are affected and displaced by armed conflict
EHRC Participated in a side event on the Rights of Persons with Disabilities hosted by Global Alliance of National Human Rights Institutions (GANHRI) in Geneva