መረጃ የማግኘት መብት ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት አካል ነው
The right to access to information is an integral part of the right to freedom of expression
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዘጋጅነት የሚካሄደው ዓመታዊው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል ዋነኛ ዓላማ (December 10) የሚውለውን ዓለም አቀፉን የሰብአዊ መብቶች...
ስልጠናዎቹ ለፖሊስ፣ ለወጣቶች፣ ለሃይማኖት መሪዎች፣ ለሀገር ሽማግሌዎች እና ለሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች የተሰጡ ናቸው
ውድድሩ በሕይወት የመኖር መብት በተለይም በሴቶች ሕይወት ላይ፣ በኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ መብቶች ዘርፍ ደግሞ በበቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብት ላይ የሚያተከኩር ሲሆን እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ለተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል
Everyone has the right to an adequate standard of living for himself and his family, including adequate food, clothing and housing
ማንኛውም ሰው በቂ ምግብ፣ ልብስና መኖሪያ ቤትን ጨምሮ ለራሱና ለቤተሰቡ በቂ የኑሮ ደረጃ የማግኘት መብት አለው
4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በሴቶች ሕይወት እና በቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብቶች ላይ የሚያተኩር ሲሆን፣ ሁሉም ሰው በውድድሩ እንዲሳተፍ እና ሂደቱን እንዲከታተል መጋበዙን ለመናኸሪያ ሬዲዮ 99.1 በላከው መግለጫ ተመላክቷል
ኢሰመኮና አምነስቲ ኢንተርናሽናል በአማራ ክልል በመካሄድ ላይ ያሉት «የዘፈቀደና የጅምላ» ያሏቸው እስሮች እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል
In her opening remarks, Rakeb Messele Aberra, Acting Chief Commissioner of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) - ኢሰመኮ, emphasized the profound importance of the draft reparations model law and the investigation manual for atrocity crimes