The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), in partnership with the Danish Institute of Human Rights (DIHR) hosted delegates from 10 human rights institutions from Africa, Central Asia and Latin America between November 27 and 28, 2022
NHRIs must be vigilant about the protection of digital rights and reporting the deliberate denial of access to digital technology as a human right violation, monitoring its impact on the day to day lives of people
በዲራሼ ልዩ ወረዳ የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት ከስር ጀምሮ ውይይቶችን በማድረግ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ትልቅ ሚና አለው
በፖሊስ ጣቢያዎች በተደረገው ክትትል የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሰጣቸውን ምክረ-ሃሳቦች ተቀብሎ በመፈጸም ረገድ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መሻሻሎች መስተዋላቸው አበረታች ነው
ሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን እንዲሁም የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በስድስተኛው አጠቃላይ ምርጫ ከነበራቸው ተሳትፎ፣ ተደራሽነት እና አካታችነት አንጻር የተስተዋሉ ክፍተቶችን መለየት ለቀጠይ ምርጫ መሻሻል መሰረት ነው
እንደማንኛውም ባለመብት ሕፃናት የሕግና የፖሊሲ ቀረፃ፣ የሕዝባዊ ጉዳዮች ምክክር እና ውሳኔ አሰጣጥ ይመለከታቸዋል
የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ተፈጽሞባቸዋል ለሚባሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች፣ ታራሚዎች እና ተጠርጣሪዎች ነጻ የሕግ ድጋፍ፣ የመጠለያ፣ የጤና፣ የማኅበራዊና የሥነልቦናዊ አገልግሎት በመስጠት የሰብአዊ አገልግሎቱን የተሟላ ለማድረግ ያስችላል
በክልሉ ከሚስተዋሉ ፈታኝ ሁኔታዎች አንፃር የሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል የሚደረጉ ጥረቶች አበረታች ቢሆኑም ሴት ተጠርጣሪዎችና ታራሚዎች የሚያዙበት ቦታ አለመለየትና ቅድሚያ አለመስጠት ለተጨማሪ የመብቶች ጥሰት ያጋልጣቸዋል
ወቅታዊና ሰሞነኛ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ጋር በተገናኘ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ከሪፖርተር ጋር ሰፊ ቆይታ
Workers have the right to reasonable limitation of working hours, to rest, to leisure, to periodic leaves with pay, to remuneration for public holidays as well as healthy and safe work environment