EHRC reiterates its call for the implementation of legal, political, administrative and social measures to prevent and respond to internal trafficking in women and children
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በቂ እና ወቅቱን የጠበቀ የምግብ ድጋፍ እየቀረበላቸው ባለመሆኑ ለረሀብ አደጋ እየተጋለጡ ናቸው
Trafficking in human beings for whatever purpose is prohibited
ለማንኛውም ዓላማ በሰው የመነገድ ተግባር የተከለከለ ነው
ለአካል ጉዳተኞች የሚሰጡ ምትክ ቦታዎች ከባቢያዊ ተደራሽነትን በበቂ ሁኔታ ያሟሉ መሆን አለባቸው
Efforts to address other issues of concern related to safety and security of refugees and provision of humanitarian aid should continue
The Sendai Framework for Disaster Risk Reduction 2015-2030 was adopted by 187 Member States at the Third UN World Conference in Sendai, Japan, on March 18, 2015. This framework requires States to put a strong emphasis on disaster risk management as opposed to disaster management
የሰንዳይ የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ማዕቀፍ (እ.ኤ.አ. 2015-2030) በ187 አባል ሀገራት በ3ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ጉበኤ እ.ኤ.አ. መጋቢት 18 ቀን በ2015 ጸድቋል። ይህ ማዕቀፍ መንግሥታት በቀዳሚነት የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ላይ ማተኮር እንዳለባቸው በመግለጽ፣ ኃላፊነቱ በዋነኛነት መንግሥት ላይ የሚወድቅ ቢሆንም ሁሉም ማኅበረሰብ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላትም የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ሥራዎች ላይ መሳተፍ እንዳለባቸው ያስረዳል
Women, children, older persons and persons with disabilities face heightened vulnerability during natural disasters
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ) በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በተቀናጀ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል አሳሰበ