ማንኛውም አካል ጉዳተኛ ሰው ዘርን፣ ጎሳን፣ የቆዳ ቀለምን፣ ጾታን፣ ቋንቋን፣ ሃይማኖትን፣ ፖለቲካን ወይም በሌላ ዐይነት አመለካከት፣ በብሔራዊ ወይም ማኅበራዊ መሠረትን፣ ሃብትን፣ ትውልድን ወይም ሌላ ሁኔታን ጨምሮ በማንኛውም ምክንያት ማንኛውም ዐይነት ልዩነት ሳይደረግበት በዚህ ፕሮቶኮል ውስጥ ዕውቅናና ዋስትና የተሰጣቸው መብቶች እና ነጻነቶችን የማግኘት እና የመጠቀም መብት አለው
Every person with a disability shall be entitled to the enjoyment of the rights and freedoms recognised and guaranteed in this Protocol without distinction of any kind on any ground including, race, ethnic group, colour, sex, language, religion, political or any other opinion, national and social origin, fortune, birth or any status
ጉዳትን መሠረት ያደረገ ተመጣጣኝ ማመቻቸት በማቅረብ አካል ጉዳተኛ የመንግሥት ሠራተኞችን ሰብአዊ መብቶች ማረጋገጥ ይገባል
በሰብአዊ መብቶችና በሲቪክ ምኅዳሩ ዙሪያ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚታዩ ተግዳሮቶች መፍትሔ ለማምጣት የሚመለከታቸው አካላት በአጋርነት ሊሠሩ ይገባል
የስደተኞች መብቶች ጥበቃን ለማጎልበት የስደተኛ ማኅበረሰብ ተወካዮችን እና ማኅበራትን በማጠናከር አሳታፊ የሆኑ ፖሊሲዎች፣ ፕሮግራሞች እና አሠራሮችን መተግበር ያስፈልጋል
በውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እና የሥራ ፍልሰት አስተዳደርን በማጎልበት የሚያጋጥሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለማሻሻል የሀገራትን መልካም ተሞክሮዎች መውሰድ እና የባለድርሻ አካላት ትብብርን ማጠናከር ይሻል
ከዴሞክራሲ ተቋማት ጋር እየተደረገ ባለው የጋራ ምክክር መድረክ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የሪፎርም ዕቅድ አፈጻጸማቸውን አቅርበዋል
የታራሚዎች እና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል ባለድርሻ አካላት የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን መተግበር ይጠበቅባቸዋል
የሴት ልጅ ግርዛት በሴቶች እና በሴት ሕፃናት ላይ የሚያስከትለው ተደራራቢ የመብቶች ጥሰት እና ጉዳት አሳሳቢ በመሆኑ የመንግሥትን እና የሌሎች ባለድርሻ አካላትን ትኩረት ይሻል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በበኩላቸው ኢሰመኮ በአዋጅ የተሰጡትን ተግባርና ኃላፊነት ለመወጣት ከቁልፍ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበርና በመግባባት መሥራት ይጠበቅበታል ሲሉ ገልጸዋል