ኢሰመኮ ከፌዴራል እና ከክልል መንግሥታት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ያደረጋቸው ተከታታይ ውይይቶች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን በማጠናከር እና ጥሰቶችን በመከላከል ረገድ አበረታች ውጤቶችን አስገኝተዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን፣ ደሴ፣ ጎንደር እና ኮምቦልቻ ማረሚያ ቤቶች የሚገኙ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን አስመልክቶ በ2017 ዓ.ም የሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ ለማወቅ  ታኅሣሥ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በባሕር ዳር ከተማ ወይይት ማድረጉን ተናግሯል
በክልሉ ያለውን የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል በትኩረትና በቅንጅት መሥራት ያስፈልጋል
Discussions focused on the human rights situation in Ethiopia, institutional independence, and strengthening bilateral cooperation
ማንኛውም ሰው የትምህርት መብት አለው
Everyone has the right to education
በአርብቶ አደር አካባቢዎች ትምህርት የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትኩረት እና በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል
የዚህ ዓመት ውድድር “የመማር መብት በትጥቅ ግጭት ዐውድ ውስጥ” (The Right to Education in Situation of Armed Conflict) በሚል ምናባዊ ጉዳይ ላይ ያተኩራል
A stronger partnership is essential to successfully integrate human rights education into Ethiopia’s formal education system
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ በቀለም፣ በዘር፣ በብሔር፣ በብሔረሰብ፣ በጾታ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ ወይም በሌላ አመለካከት ወይም በሌላ አቋም ላይ የተመሠረተ ልዩነት ሳይደረግበት በማናቸውም የመንግሥት ደረጃ በየጊዜው በሚካሄድ ምርጫ የመምረጥ እና የመመረጥ መብት አለው