ከጎዳና ላይ ለሚነሱና ወደማቆያ ለሚገቡ ሰዎች ሰብአዊ መብቶችን ያማከለ ዘላቂ መፍትሔ መስጠት ያስፈልጋል
የአካል ጉዳተኞችን አመራር ማሳደግ እና የመብቶቻቸውን መከበር ያለመ የሥዕል ዐውደ ርዕይ ተዘጋጀ
Migration governance must be rooted in human rights principles through strengthening partnerships with international and regional stakeholders
ሕንጻዎች ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ የሚሆኑበትን ሁኔታ ማመቻቸት የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር የሚጠይቅ ነው
በአዲስ አበባ 90 በመቶ ሕንጻዎች ለአካል ጉዳተኞች አይሆኑም ተብሏል
Effective collaboration and coordination among stakeholders are essential to ensure the protection of the rights of people on the move
“ካሉ አካል ጉዳተኛ ሕፃናት ውስጥ ከ85 እስከ 90 በመቶ የሚሆኑት የትምህርት እድል እያገኙ አይደለም” - ኢሰመኮ
በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ላይ የሚተላለፉ እገዳዎች የሲቪክ ምህዳሩን በማጥበብ በማህበር የመደራጀት መብት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እንዳይፈጥሩ ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ ኮሚሽኑ አሳስቧል፡፡ ኢሰመኮ፤ ተቋሟቱ የፈጸሟቸውን ከባድ የሕግ ጥሰቶች በዝርዝር ባላስቀመጠ ደብዳቤ መታገዳቸው አሳሳቢ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ነው ያለው
ትኩረቱን በአካል ጉዳተኞች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያደረገው ስልጠና ሰብአዊ መብቶቻቸውን ከማስጠበቅ እና ከማስከበር አንጻር ጉልህ ሚና አለው
በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ የሚተላለፉ እገዳዎች የሲቪክ ምኅዳሩን የሚያጠብ እና በማኅበር የመደራጀት መብት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እንዳይፈጥሩ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል