EHRC participated in the technical workshop on the withdrawal of reservations made by State Parties to the protocol to the African Charter on Human and People’s Rights on the Rights of Women in Africa
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንም ከሰኔ 2015 እስከ ሰኔ 2016 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ በሚሸፍነው ሪፖርቱ በክልሉ ሴቶች ጥቃት እንደሚደርስባቸው እንደሚደፈሩም አረጋግጧል
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ እና ድጋፍ ለማድረግ የተዘጋጀው ረቂቅ ብሔራዊ ሕግ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመሙላት ጉልህ ፋይዳ አለው
EHRC renewed its call for a comprehensive and survivor-centered criminal justice response for survivors of violence against women
All stakeholders must take concrete steps to ensure that children are not only heard, but that their views are also valued and acted upon
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዘር ማጥፋትን መከላከል ልዩ አማካሪ ቢሮ፤ በቀጣናው የዘር ማጥፋት ወንጀሎች ላይ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል
The partnership reinforces EHRC's commitment to work with regional and international human rights bodies and mechanisms to which Ethiopia is a party
ሰፋፊ የእርሻ ልማቶች የሠራተኞቻቸውን በተለይም የሴቶች እና የወጣት ሠራተኞችን ሰብአዊ መብቶች ከማስጠበቅ አንጻር ኃላፊነት አለባቸው
የአፋር ክልል ረቂቅ የቤተሰብ ሕግ ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች አንጻር ተቃኝቶ ሊጸድቅ ይገባል
በዚህ ሳምንት የአንድ ለአንድ ዝግጅት በአሳሳቢው የሴቶች ጥቃት ላይ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋሪያ እንግዳ አድርጓል