በየዓመቱ ታኅሣሥ 10 የሚውለውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን ለማሰብ የተጀመረው ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የዘንድሮው በሕይወት የመኖር መብት እና በቂ የሆነ መኖሪያ ቤት በማግኘት መብት ላይ ያተኮረ ነው
ኮሚሽኑ ከጥቅምት ወር መጨረሻ አንስቶ በክልሎቹ ውስጥ የተፈጸሙትን ጥቃቶች በተመለከተ የደረሱትን ጥቆማዎች እና አቤቱታዎችን መሠረት አድርጎ ባደረገው ክትትል፣ በሲቪል ሰዎች ላይ በተፈጸሙት ጥቃቶች ሳብያ መጠነ ሰፊ እና አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን አመልክቷል
በአማራ ክልል በአዊ ብሔረሰብ ዞን እና በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን እና በቄለም ወለጋ ዞን እንዲሁም በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ውስጥ፣ በተፈጸሙት ጥቃቶች በቁጥር የተጠቀሱ ከ50 በላይ ሲቪሎች መገደላቸው ተገልጿል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ)፣ ዛሬ ረቡዕ ባወጣው መግለጫ፣ በዐማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝ እና በኦሮሚያ ክልሎች፣ በሲቪል ሰዎች ላይ እየተፈጸመ ነው ያለው ጥቃት፣ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ገልጿል
በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝና በኦሮሚያ ክልሎች በሲቪል ሰዎች ላይ መጠነ ሰፊና አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች፤ ግድያ፣ አካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመትና መፈናቀል እየደረሰ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከሁለት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በታጣቂዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች እና በተከሰቱ ግጭቶች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
The Ethiopian Human Rights Commission — an independent, state-affiliated body — said that fighters from the Oromo Liberation Army, or OLA, killed 17 people and burned down villages in Benishangul-Gumuz, which borders the Oromia region
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባወጣው መግለጫ ሰሞኑን ባደረገው ክትትል በአማራ ክልል፣ በአዊ ብሔረሰብ ዞን አስተዳደር፣ በተፈጠረው ብሔር ተኮር ግጭት ሞት እና የአካል ጉዳት መድረሱን እንዲሁም በኢንቨስትመንት ቦታዎች ላይ ጉዳት መድረሱን፣ በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ኢመደበኛ የአማራ ታጣቂዎች መሆናቸው የተገለጸ ያላቸው ቡድኖች በሰነዘሩት ብሔር ተኮር ጥቃት እና ይህንኑ ተከትሎ በተፈጠረው ግጭት በርካታ በሚል በቁጥር ያልገለፃቸው ሰዎች ላይ የሞት፣ የአካልና የንብረት ጉዳት መድረሱን ገልጿል
በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከሁለት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በታጣቂዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች እና በተከሰቱ ግጭቶች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
ከSBS Amharic ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ