At least 45 civilians were killed in door-to-door raids by Ethiopian troops last month in the northern town of Merawi, the country's human rights watchdog says
Government security forces killed at least 60 civilians in an attack in Ethiopia’s northern Amhara region last month, a state-run human rights body said
Ethiopia’s federal security forces killed at least 45 civilians in a massacre in Amhara state in late January, the independent state-affiliated Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said on Tuesday
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 5/2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በአማራ ክልል እተካሄደ ባለው “የትጥቅ ግጭት” የንጹኃን ሰዎች ላይ ከሕግ ውጪ የሚፈጸም ግድያ አሳሳቢነቱ ቀጥሏል ብሏል
“የፋኖ አባላት ናቸው” በሚል ተጠርጥረው የተያዙና ለጊዜው ብዛታቸውን ለማረጋገጥ ያልተቻለ ሰዎች በተመሳሳይ በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውንም ኮሚሽኑ ገልጿል
Ethiopia's government security forces killed at least 45 civilians in a massacre in Amhara state in late January, the independent state-affiliated Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said Tuesday
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ በይፋዊ የ'ኤክስ' ገጻቸው ባሰፈሩት አጭር ጽሁፍ ኢሰመኮ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መራዘም "እጅግ አሳስቦታል" ማለታቸውን አዲስ ማለዳ ተመልክታለች
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የሚያራዝመው ከሆነ በሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ላይ ሊያስከትል የሚችለው አሉታዊ ተጽእኖ አሳሳቢ ነው ብለዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጋሞ ዞን፣ በቆላ ሻራ ቀበሌ ውስጥ የደረሰውን የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ሁኔታ በሚመለከት ከነሐሴ 22 እስከ 30 ቀን 2015 ዓ.ም. ድረስ በአካባቢው በመገኘት ያደረገውን ምርመራ ይፋ አድርጓል
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ከአስተዳደራዊ መዋቅር ጋር ለተያያዙ አለመግባባቶች አፋጣኝ ሰላማዊ መፍትሔ እንዲፈለግ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ