የክልል ልዩ ኃይሎችን “መልሶ ለማደራጀት” በመንግስት የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ በአማራ ክልል በተካሄዱ ተቃውሞዎች ላይ በተወሰዱ “እርምጃዎች እና ጥቃቶች”፤ የሰዎች ሞት እና የአካል ጉዳት መከሰቱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
Massive demolitions and forced evictions in the newly formed Sheger City are illegal and against international and human rights laws, a new report by the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) shows. The forced uprooting is causing a humanitarian crisis and is becoming a security issue
በኦሮሚያ ክልል፣ ዐዲስ በመመሥረት ላይ በሚገኘው በሸገር ከተማ በተፈጸመው ቤቶችን የማፍረስ እና በግዳጅ የማንሣት ርምጃ የተጎዱ ሰዎች፣ በሕጋዊ መንገድ የመኖሪያ ቤት ሊያገኙ እንደሚገባ ኢሰመኮ አሳሰበ
በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ በተዋቀረው ሸገር ከተማ ውስጥ "እየተካሄደ ያለው ቤቶችን የማፍረስ እና በግዳጅ የማስነሳት እርምጃ" የመኖሪያ ቤት አልባነትን ከማባባሱ ባለፈ በርካታ ቤተሰቦችን ለከፍተኛ የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ ቀውስ መዳረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
መንግስት የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚያደርጓቸውን ስብሰባዎች በተመለከተ “ድንገተኛ እና ከታሰበላቸው ዓላማ በላይ የሆኑ እርምጃዎችን” ከመውሰድ የመቆጠብ ግዴታውን እንዲወጣም ኮሚሽኑ ጠይቋል
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት፣ ኢትዮጵያን በሚመለከት በቅርቡ ያወጣው የሰብአዊ መብት ሪፖርት፣ ከጣምራ ቡድኑ ሪፖርት ጋራ በአመዛኙ ተመሳሳይ እንደ ኾነ የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ ገለጹ
በኮሚሽኑ የሴቶችና ህጻናት መብቶች ኮሚሽነር መስከረም ገስጥ በመግለጫው እንዳሉት ከህግ አግባብ ውጭ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ላይ በማተኮር አቤቱታዎች የሚደመጡ ይሆናል
ነጻነታቸውን ከሕግ አግባብ ውጭ እና በዘፈቀደ ተነፍገናል የሚሉ ሰዎችን አቤቱታ መቀበያ መድረክ በባሕርዳር ከተማ ሊያካሂድ መኾኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገልጿል
The Chief Commissioner described the meeting as having been “positive and fruitful” and an opportunity to emphasize at a high level “the importance of a nationwide victim-centred and human rights compliant transitional justice process and mechanism”
ኮሚሽኑ ይህንን እገዳ ተከትሎ የደረሱትን አቤቱታዎች መሠረት በማድረግ የአዲስ አበባ የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊዎችን ማነጋገሩን ገልጿል