በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚያገረሹ ግጭቶችን ለማስቀረት ተጠያቂነትን ከማረጋገጥ በተጨማሪ የማኅበረሰብ ውይይቶችን በማከናወን ሰላምና ዕርቅን ማስፈን ያስፈልጋል
በፎቶግራፍ እና በአጫጭር ፊልሞች ዘርፍ የተወዳደሩ አሸናፊዎች ይፋ የተደረጉበት ፌስቲቫል በ11 የክልል ከተሞች ቀጥሎ ይካሄዳል
ምርጫው ዴሞክራሲያዊ፣ ግልጽ፣ ተአማኒ እና ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ የተከበሩበት እንዲሆን ለማድረግ መሰል አስቻይ ሁኔታዎችን የመፍጠር እርምጃዎች ሊጠናከሩ ይገባል
የሶማሊ ክልል በአጭር ጊዜ ውስጥ የወሰዳቸው እርምጃዎች በሌሎች ክልሎች በአርዓያነት ሊወሰዱ የሚገባቸው ናቸው
አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን ጨምሮ በሁሉም ክልሎች በሚካሄደው የፎቶግራፍ እና የአጫጭር ፊልሞች ውድድር ክህሎት እና ዝንባሌ ያላቸው ሰዎች እና ተቋማት በሙሉ እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል
መንግሥት በተለያዩ ቦታዎች የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ላይ የተሟላ ማጣራት በማድረግ ተጠያቂነትን ሊያረጋግጥ እንዲሁም በድርጊቶቹ ተጎጂ ለሆኑ ሰዎች ፍትሕ ሊያሰፍን ይገባል
ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍሎች በእኩልነት የሚያሳትፍ እና አካታች የሀገራዊ ምክክር፤ በሰብአዊ መብቶች መርሖች ላይ የተመሠረተ እና ተጎጂዎችን ማእከል ያደረገ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ትግበራን ማረጋገጥ ይገባል
ኮሚሽነሮቹ በሰጡት አመራር የኢሰመኮን ሥራ በማጠናከር፣ ተደራሽነቱን በማስፋት እና በሕዝብ እንዲሁም በዓለም አቀፍ አጋሮች ዘንድ መተማመንን በማሳደግ ረገድ የሚጠበቅባቸውን ሚና አበርክተዋል
የሰብአዊ መብቶችን ባህል ለማድረግ ተተኪ ትውልድን በሰብአዊ መብቶች ዕውቀትና ክህሎት ማነጽ ይገባል
በሕክምና ተቋማት በመካሄድ ላይ ያሉ የሥራ ማቆም አድማዎች ለሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች በር እንዳይከፍቱ ትኩረት ሊሰጣቸው እና ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል