[featured_image]
Download
Download is available until [expire_date]
  • Version
  • Download 190
  • File Size 1.63 MB
  • File Count 1
  • Create Date October 6, 2022
  • Last Updated July 30, 2024

የኢሰመኮ የስትራቴጂ እቅድ (የ2014 - 2018 ዓ.ም.)

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በፌደራል ሕገ-መንግሥቱ መሠረት ነጻ ፌደራላዊ መንግሥት አካል ሆኖ የተቋቋመና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተጠሪ የሆነ ለሰብአዊ መብቶች መስፋፋት፣ መከበርና እና ጥበቃ የሚሠራ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋም ነው፡፡ (የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55/14 እና አዋጅ ቁጥር 210/1992 በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው፡፡)