- Version
- Download 5
- File Size 1.14 MB
- File Count 1
- Create Date October 27, 2024
- Last Updated January 21, 2025
የሲቪልና ፖለቲካዊ መብቶች ኮሚቴ አጠቃላይ አስተያየት ቁጥር 20፦ አንቀጽ 7 (ከማሰቃየት እና ሌሎች ጭካኔ የተሞላባቸው፣ ኢ-ሰብአዊና አዋራጅ አያያዞችና ቅጣቶች መጠበቅ) መጋቢት 1 ቀን 1984 ዓ.ም. በ44ኛው የሰብአዊ መብቶች ኮሚቴ መደበኛ ጉባኤ ላይ የጸደቀ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎም እና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 አንቀጽ 6 (8) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን አጠቃላይ አስተያየት አስተርጉሞ አሳትሟል፡፡