Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC
Download
Download is available until [expire_date]
  • Version
  • Download 30
  • File Size 2.68 MB
  • File Count 1
  • Create Date April 23, 2024
  • Last Updated May 10, 2024

የ2015 በጀት ዓመት የሕግ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ዓመታዊ የክትትል ሪፖርት

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) በፌዴራል ሕገ መንግሥት መሠረት ነጻ ፌዴራላዊ የመንግሥት አካል ሆኖ በአዋጅ ቁጥር 210/1992 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው) የተቋቋመ እና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተጠሪ የሆነ ለሰብአዊ መብቶች መስፋፋት፣ መከበር እና ጥበቃ የሚሠራ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋም ነው፡፡

ኮሚሽኑ በማቋቋሚያ ዓዋጁ መሠረት የተለያዩ ሥልጣን እና ኃላፊነቶች የተሰጡት ሲሆን ከነዚህም መካከል በአዋጁ አንቀጽ 6(1) የተጠቀሰው በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ሕገ መንግሥት የተደነገጉ ሰብአዊ መብቶች በማንኛውም ዜጋ፣ በመንግሥት አካላት፣ በፖለቲካ ድርጅቶች፣ በሌሎች ማኅበራት እንዲሁም በባለሥልጣኖቻቸው መከበራቸውን ማረጋገጥ ይገኝበታል፡፡

ይህንን ለማሳካት ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከል አንዱ የሰብአዊ መብቶች ክትትል ማድረግ ሲሆን ይህም ሥልጣን የሚመነጨው ከዚሁ የአዋጁ ድንጋጌ እና ከተቋሙ ዓላማ ነው፡፡ በሕገ መንግሥቱ ከታወቁት ሰብአዊ መብቶች በተጨማሪም የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 9(4) እንደሚያስቀምጠው ኢትዮጵያ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ የሕግ አካል በመሆናቸው እና በአንቀጽ 13 (2) መሠረት በሕገ መንግሥቱ የተደነገጉ የሰብአዊ መብቶች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች፣ ሰነዶች እና መርሖች ጋር በተጣጣመ ሁኔታ መተርጎም እንዳለባቸው በሚደነግጉት አንቀጾች መሠረት የኮሚሽኑ የክትትል ሥራዎች ከዓለም አቀፍ እንዲሁም አህጉራዊ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች፣ መርሖች እና ሕጎች አንጻርም የሚከናወኑ ናቸው፡፡ በተጨማሪም የብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማትን ሥልጣን እና ተግባራትን የሚዘረዝረው በተባበሩት መንግሥታት የጸደቀው መርሖች (የፓሪስ መርሖች) የሰብአዊ መብቶች መከበራቸውን ማረጋገጥ በብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ከሚከናወኑ ቁልፍ ተግባራት አንዱ መሆኑ ተገልጿል።

ኮሚሽኑ በማቋቋሚያ አዋጁ በተሰጠው ሰፊ ሥልጣን እና ኃላፊነት መሠረት በሁሉም ሰብአዊ መብቶች ላይ ክትትል በማድረግ ምክረ ሐሳቦችን የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡ ለኮሚሽኑ በማቋቋሚያ አዋጁ አንቀጽ 6(13) መሠረት ከተሰጡት ኃላፊነቶች መካከል አንዱ በሀገሪቱ የሚገኙ ማረሚያ ቤቶችን ያለምንም ቅደመ ማስታወቂያ የታራሚዎችን አያያዝና ሰብአዊ መብቶች አከባበር ክትትል ማድረግ ይገኝበታል። በዚሁ መሠረት ኮሚሽኑ በኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት እና ኢትዮጵያ በተቀበለቻቸው የዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ሰነዶች እና ዓለም ዓቀፍ ዝቅተኛ መስፈርቶችን መሠረት በማድረግ በ2015 በጀት ዓመት በሀገሪቱ በተመረጡት ማረሚያ ቤቶች የሚገኙ የተከሳሾች እና ታራሚዎች የሰብአዊ መብቶች አጠባበቅ ዙሪያ የሚስተዋሉ መልካም ተሞክሮዎች እና ተግዳሮቶችን በመለየት እና ለተስተዋሉት ተግዳሮቶች ምክረ ሐሳብ በዚህ ሰነድ ተቀናጅቶ ቀርቧል፡፡

 

  Ethiopia     Human rights     Prison Annual Situation Report  
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR
  • TRANSITIONAL JUSTICE

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot
  • Subscribe to our newsletter

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
  • Flickr
  • Instagram
Descriptive Text

We are an independent
national human rights
institution tasked with
the promotion and protection of human
rights in Ethiopia.

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Central Ethiopia
    • Dire Dawa
    • Gambella
    • Harari
    • Oromia
    • Sidama
    • Somali
    • South Ethiopia
    • South West Ethiopia Peoples’
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social & Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
    • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
    • Human Rights Monitoring & Investigation
    • Women’s & Children’s Rights
    • Human Rights Education
    • Human Rights Film Festival
    • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.