It is necessary to ensure victims aspirations and needs are reflected in the transitional justice process
የሥራ ፍልሰት አስተዳደር ሥርዓት ሰብአዊ መብቶችን ማዕከል ያደረገ ደኅንነቱ የተጠበቀ፣ መደበኛና በሥርዓት የሚመራ ሊሆን ይገባል
የፌዴራል እና የክልል መንግሥታት ነጻነታቸውን የተነፈጉ ሰዎች ሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለማስቆም፣ በጥሰቶች ተሳታፊ የሆኑ አጥፊዎችን ተጠያቂ ለማድረግ እና ለተጎጂዎች ተገቢ የሆነውን የካሳ ሥርዓት ለመዘርጋት ቁርጠኛ ሊሆኑ ይገባል
የፍትሕ ተቋማት ለአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ተደራሽ ለመሆን ከከባቢያዊ፣ ከተቋማዊ፣ የመረጃና ተግባቦት እንዲሁም ከአመለካከት መሰናክሎች ነጻ መሆን አለባቸው
የዚህ ዓመት ውድድር ምናባዊ ጉዳይ “በሽግግር ፍትሕ ሂደት በሚነሱ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች” ላይ ያተኩራል
የጥፋተኞችን ተጠያቂነትን ከማረጋገጥ በተጨማሪ የማኅበረሰብ ውይይቶች፣ የሰላምና ዕርቅ ተጨባጭ እርምጃዎች ለዘላቂ መፍትሔ አስፈላጊ ናቸው
በኮሚሽኑ የቀረቡ ምክረ ሐሳቦችን ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ እና የአካል ጉዳተኞችና አረጋውያን መብቶችን ለማስጠበቅ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ወሳኝ ነው
Reporting by itself is not an end; concerted measures to implement recommendations of treaty bodies is necessary
ውጤታማ እና ተጨባጭ መፍትሔን ሊያስገኝ የሚችል የሕፃናት ተሳትፎን ማረጋገጥ ለመብቶቻቸው መከበር እና ጥበቃ ከፍተኛ ሚና አለው
በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ግድያዎችንና ሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ማቆም፣ ተጠያቂነት ማረጋገጥ፣ ተጎጂዎችን መካስ እና ለዘላቂ መፍትሔ በሁሉም ወገኖች ሰላማዊ ውይይትን በቁርጠኝነት መቀበል ይገባል