Ensuring an inclusive, victim-centered and human rights-compliant transitional justice process requires collaboration from all stakeholders
የተሐድሶ ማእከሉ ሊሰጥ የሚገባውን አገልግሎት በማስጀመር በክልሉ የሚገኙ የአካል ጉዳተኞችን ተግዳሮት መቀነስ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላትን ርብርብ ይጠይቃል
በሁሉ-አቀፍ ወቅታዊ የግምገማ መድረክ የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን ተቀብሎ መተግበር በኢትዮጵያ ያለው የሰብአዊ መብቶች ዐውድ ላይ አወንታዊ አስተዋጽዖ ያበረክታል
የሰብአዊ መብቶች ሥራ የኢሰመኮ ሠራተኞችን እና የሁሉም ባለድርሻ አካላትን ትብብርና ቅንጅታዊ ሥራን ይጠይቃል
While wishing the new Chief Commissioner a successful term, Deputy Chief Commissioner reiterated the importance of human rights work
የመልካም ሥራ ዘመን መልእክታቸውን ባስተላለፉበት ወቅት ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ የሰብአዊ መብቶችን ሥራ አስፈላጊነት አስታውሰዋል
Strengthening collaboration among stakeholders is essential to ensure effective protection of refugees’ and asylum seekers’ rights
ይህ የሩብ ዓመት የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተለይ በግጭት ዐውድ ውስጥ ባሉ አካባቢዎች ላይ ልዩ ትኩረት በማድረግ ከፍተኛ በሆኑ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችና አሳሳቢነታቸው በቀጠሉ ጉዳዮች ላይ አጠቃላይ ምልከታ በመስጠት ለሰብአዊ መብቶች ሁኔታ መሻሻል ምክረ-ሐሳቦችን የሚያቀርብ ነው
ስልጠናዎቹ ለፖሊስ፣ ለማረሚያ ቤት አባላት፣ ለወጣቶች፣ ለሴቶች፣ ለሀገር ሽማግሌዎች እና ለሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሙያዎችና የሥራ ኃላፊዎች የተሰጡ ናቸው
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ወደቀድሞ ቀያቸው የመመለስ እና ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ የማድረግ ሂደት ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል