የአካል ጉዳተኞችንና አረጋውያንን መብቶች ማስጠበቅ፣ ደኅንነታቸውን ማረጋገጥ እና ለሚገጥሟቸው ተግዳሮቶችም ዘላቂ መፍትሔ መስጠት ያስፈልጋል
ግርዛት በሴቶች እና በሕፃናት ላይ የሚያደርሰውን አካላዊ እና ሥነልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል
ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ውሳኔዎችና እርምጃዎች ሕጋዊ አካሄድን የተከተሉ እና ከባለመብቶች ጋር ተገቢው ውይይት የተደረገባቸው ሊሆኑ ይገባል
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ ድጋፍ በአግባቡ ሊቀርብ እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች መርሖችን፣ የተፈናቃዮችን ክብር፣ ደኅንነት እና ፍላጎት ያከበረ ዘላቂ መፍትሔ ሊመቻች ይገባል
የፌዴራል እና የክልል መንግሥታት በሴቶች እና በሕፃናት የሰብአዊ መብቶች ላይ በተፈጸሙ ጥሰቶች እንዲሁም በሕግና ተቋማዊ የአሠራር ክፍተቶች ረገድ የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን በመተግበር ለሴቶች እና ሕፃናት መብቶች የተሻለ ጥበቃ ሊያደርጉ ይገባል
መደበኛ ባልሆነ ማቆያ ቦታ፣ ያሉበት ሳይገለጽ እንዲቆዩ የተደረጉ እና አስገድዶ መሰወር ሁኔታን ሊያቋቁም በሚችል ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ተጎጂዎች እና የተጎጂዎች ቤተሰቦችን በተመለከተ ተጠያቂነት ሊረጋገጥ እና ፍትሕ ሊሰጣቸው ይገባል
EHRC Participated in OHCHR expert workshop on care and support from a human rights perspective in Geneva
ስልጠናዎቹ ለፖሊስ፣ ለወጣቶች፣ ለሃይማኖት መሪዎች፣ ለሀገር ሽማግሌዎች እና ለሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች የተሰጡ ናቸው
4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በሴቶች ሕይወት እና በቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብቶች ላይ የሚያተኩር ሲሆን፣ ሁሉም ሰው በውድድሩ እንዲሳተፍ እና ሂደቱን እንዲከታተል ተጋብዟል
EHRC participated in the 44th Ordinary Session of African Committee of Experts on the Rights and Welfare of the Child (ACERWC) in Maseru, Lesotho