በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ከተከሰተው ችግር ጋር በተያያዘ ግድያዎች፣ እስሮች፣ መዋከቦች እና እንግልቶች መፈጸማቸውን ኢሰመኮ ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ ማስታወቁ ይታወሳል
አባል ሀገራት አረጋውያን በሁሉም ጊዜ ሰብአዊ እንክብካቤ፣ ጥበቃ እና ክብር እንዲያገኙ የማድረግ እና የሚያስፈልጋቸውን የሕክምና ድጋፍ እና እንክብካቤ እንዳይነፈጋቸው የማድረግ ግዴታ አለባቸው
States Parties shall ensure that older persons receive humane treatment, protection and respect at all times and are not left without needed medical assistance and care
ኤፕለፕሲ ያለባቸው ሰዎችና ቤተሰቦቻቸው ለከፍተኛ መገለልና መድሎ የተጋለጡ መሆናቸውን ከግምት በማስገባት፤ ስለሕመሙ ያሉ የተሳሳቱ አመለካከቶች ላይ ግንዛቤ ለመፍጠርና መብቶቻቸውን ለማስከበር ሲባል በዓለም አቀፍ ደረጃ የካቲት ወር ሁለተኛው ሰኞ ዓለም አቀፍ የኤፕለፕሲ ቀን ሆኖ ይታወሳል
The state-linked Ethiopian Human Rights Commission has also stepped into the fray, releasing a statement on Friday accusing the security forces of using excessive force against followers of the main church
ከሰሞኑ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከተከሰተው ችግር ጋር በተያያዘ የመንግሥት የፀጥታ አባላት ተመጣጣኝ ባልሆነ ኃይል በጥይት እና በድብደባ ግድያዎችን መፈጸማቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ
ኮሚሽኑ ከመደበኛው የክትትል እና የምርመራ ሥራው ጎን ለጎን ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላት በሙሉ በማነጋገር እና በመመካከር ሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩና እንዲረጋገጡ የሚያስችል የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን የመከላከል ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል
በጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም. የተካሄደው ይህ ሕዝበ ውሳኔ ኮሚሽኑ ክትትል ባደረገባቸው 186 ጣቢያዎች ከታዩ መለስተኛ የምርጫ አስተዳደር ግድፈቶች (minor electoral irregularities) ውጪ፤ አጠቃላይ ምርጫው ሰላማዊ፣ ሥርዓታዊ እና ከጎሉ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ነጻ የነበረ ነው
Female circumcision and related acts are punishable by Articles 565 and 566 of the FDRE Criminal Code
የሴት ልጅ ግርዛት እና ተያያዥ ድርጊቶች በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ሕግ፣ አንቀጽ 565 እና  አንቀጽ 566 መሠረት የሚያስቀጡ ተግባራት ናቸው