As noted in the June 2021 - June 2022 Human Rights Situation Report, despite some key progress areas, significantly more effort is required by federal and regional authorities to take corrective measures to address the multifaceted human rights challenges
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ በበኩላቸው፤ የሟቾች ግምት ጥንቃቄ እንደሚያስፈልገው ገልጸው፣ ወደፊትም ትክክለኛው የሟቾች ቁጥር ላይታወቅ ይችላል ብለዋል
"… the Tigray People's Liberation Front (TPLF) and the Eritrean government who participated in the conflict did not accept the recommendations. We were pushing them to accept the proposal."
The African Union mediator for the Tigray war, Olusegun Obasanjo, has estimated that 600,000 people have died as a result of the conflict. But Daniel Bekele, Chief Commissioner of the Ethiopian Human Rights Commission, spoke to Focus and cautioned against using a specific figure for now
ሁሉን አቀፍ የሽግግር ፍትሕ እርስ በእርሳቸው የሚደጋገፉና የሚዛመዱ አራት ዋና ዋና ሂደቶችን የያዘ ነው
Transitional Justice refers to the various (formal and traditional or non-formal) policy measures and institutional mechanisms that societies, through an inclusive consultative process, adopt in order to overcome past violations, divisions and inequalities
ቅድመ ማስለቀቅ፣ በማስለቀቅ ወቅት እንዲሁም ድኅረ ማስለቀቅ ጊዜ መንግሥት ሊያሟላ የሚገባቸው የሰብአዊ መብቶች መርሆችን ያልተከተለ ሲሆን በኃይል ማፈናቀል እንደተፈጸመ ይቆጠራል፡፡ ይዞታ የማስለቀቅ ተግባር በአጠቃላይ ሰዎችን ቤት አልባ እንዲሆኑ እና ለሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ተጋላጭ ማድረግ የለበትም
ይህ ቪዲዮ በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ዙርያ ያተኮረውን እና ግንቦት 20 ቀን 2014 ዓ.ም. አዲስ አበባ የተካሄደውን የሁለተኛ ዙር የፍጻሜ ዝግጅት ያሳያል
This video shows EHRC's partnership with key stakeholders for an impactful human rights work
ይህ ቪዲዮ ስለ ኮሚሽኑ ተቋማዊ መዋቅር፣ ዓላማ ፈጻሚ ሥራ ክፍሎች፣ ሥልጣንና ኃላፊነት፣ የፋይናንስና የሃብት አስተዳደር እንዲሁም ስትራቴጂካዊ ተቀዳሚ ተግባራት ያስረዳል