EHRC took part in the Thirteenth Session of the United Nations Open-Ended Working Group on Aging (UN-OEWGA), held in New York
መንግሥት የሀገሪቱ ዐቅም በፈቀደ መጠን አስፈላጊ እርምጃዎችን በመመውሰድ የሕፃናት በቂ የኑሮ ደረጃ የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ ቀዳሚ ባለግዴታ ነው
ኢሰመኮ በአዋጅ በተሰጠው ሥልጣን እና ኃላፊነት መሠረት የሰብአዊ መብቶች ሥራውን ማከናወን የሚቀጥል ይሆናል
በተጠርጣሪዎች ላይ ድብደባና ኢሰብአዊ ድርጊቶችን የሚፈጽሙ የጸጥታ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ መውሰድና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል
No one shall be held in slavery or servitude. Trafficking in human beings for whatever purpose is prohibited
ማንኛውም ሰው በባርነት ወይም በግዴታ አገልጋይነት ሊያዝ አይችልም። ለማንኛውም ዓላማ በሰዉ የመነገድ ተግባር የተከለከለ ነው
ከጊዜ ወደ ጊዜ ቁጥራቸው እየጨመረ ያለው አረጋውያን ፍላጎታቸውን እና ሁኔታቸውን ያገናዘበ የሕግ እና የፖሊሲ ማእቀፍ በመዘርጋት ሰብአዊ መብቶቻቸውን ሙሉ በሙሉ እንዲጠቀሙ ማስቻል አስፈላጊ ነው
የብሔራዊ ምርመራ/ግልጽ ምርመራ በሕዝብ ፊት የሚካሄዱ የአቤቱታ መቀበያ መድረኮቹን ተከትሎ ግኝቶችን እና ምክረ ሐሳቦችን የያዘ ሪፖርት ይፋ የሚደረግ ይሆናል
በኦሮሚያ ክልል፣ ዐዲስ በመመሥረት ላይ በሚገኘው በሸገር ከተማ በተፈጸመው ቤቶችን የማፍረስ እና በግዳጅ የማንሣት ርምጃ የተጎዱ ሰዎች፣ በሕጋዊ መንገድ የመኖሪያ ቤት ሊያገኙ እንደሚገባ ኢሰመኮ አሳሰበ
በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ በተዋቀረው ሸገር ከተማ ውስጥ "እየተካሄደ ያለው ቤቶችን የማፍረስ እና በግዳጅ የማስነሳት እርምጃ" የመኖሪያ ቤት አልባነትን ከማባባሱ ባለፈ በርካታ ቤተሰቦችን ለከፍተኛ የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ ቀውስ መዳረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ