ኢሰመኮ ባለፉት አራት ሳምንታት ስላካሄዳቸው ዋና ዋና ዝግጅቶች የበለጠ መረጃ እዚህ ያግኙ
“ውይይቱ በተለይም ከባለድርሻ አካላቶች ጋር በክትትሉ የተለዩ ክፍተቶችን ለማረም መግባባት ላይ ለመድረስ ያስቻለ ነው”
በእነዚህ አጭር የሰብዓዊ መብቶች ጥያቄዎች እውቀትዎን ይፈትሹ::
ከእስር ከተለቀቁት መካከል ሴቶች፣ አረጋውያን፣ የጤና ችግር ያለባቸው እና ሌሎች ጉዳያቸው ተጣርቶ በቀላል ዋስትና የተለቀቁ ሰዎች ይገኙበታል
Persons released include women, older persons, persons with health problems and others released on citation following an investigation.
Test your knowledge with our short quiz!
The Global Alliance of National Human Rights Institutions (GANHRI) has announced today that it has re-accredited EHRC with “A” Status following...
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) Public Statement | December 16, 2021
ኮሚሽኑ አያይዞም የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ የሰብአዊ መብቶችን መርሆች ባከበረ መልኩ መተግበሩን የሚመለከታቸው አካላት በቅርብ ሊከታተሉ እና ሊያረጋግጡ እንደሚገባ ያስተላለፈውን ጥሪ በድጋሚ አስታውሷል።
The Commission also reiterates that the relevant authorities should closely monitor that the state of emergency proclamation is implemented in a manner that strictly adheres to human rights principles.