ከእስር ከተለቀቁት መካከል ሴቶች፣ አረጋውያን፣ የጤና ችግር ያለባቸው እና ሌሎች ጉዳያቸው ተጣርቶ በቀላል ዋስትና የተለቀቁ ሰዎች ይገኙበታል
Persons released include women, older persons, persons with health problems and others released on citation following an investigation.
Test your knowledge with our short quiz!
The Global Alliance of National Human Rights Institutions (GANHRI) has announced today that it has re-accredited EHRC with “A” Status following...
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) Public Statement | December 16, 2021
ኮሚሽኑ አያይዞም የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ የሰብአዊ መብቶችን መርሆች ባከበረ መልኩ መተግበሩን የሚመለከታቸው አካላት በቅርብ ሊከታተሉ እና ሊያረጋግጡ እንደሚገባ ያስተላለፈውን ጥሪ በድጋሚ አስታውሷል።
The Commission also reiterates that the relevant authorities should closely monitor that the state of emergency proclamation is implemented in a manner that strictly adheres to human rights principles.
በታኅሣሥ 1 ቀን 2014 ዓ.ም. ሁሉም ተባባሪ ድርጅቶች በጋራ ጊዮን ሆቴል በሚገኘው ጋርደን ግሩቭ ዎክ መናፈሻ የጋራ ዝግጅት ላይ የዚህን ዓመት ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን መሪ-ቃል ዋና መልዕክት በማስተዋወቅ የዝግጅቶቹን መዝጊያ መርኃ ግብር አዘጋጅተዋል
ኢሰመኮ ባለፉት ሁለት ዓመታት የማቋቋምያ አዋጁን አሻሽሎ ተዓማኒ እና ውጤታማ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋም ለመሆን ላደረገው ከፍተኛ ጥረት እውቅና ሰጠ
Human Rights Day is observed by the international community every year on 10 December. It commemorates the day in 1948 the United Nations General Assembly adopted the Universal Declaration of Human Rights.