በኦሞ ወንዝ የላይኛው ተፋሰስ አካባቢዎች ከነሐሴ ወር የመጀመሪያ ቀናት ጀምሮ በጣለው ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ምክንያት የዳሰነች ወረዳ ዋና ከተማ በሆነው የኦሞራቴ ከተማ እንዲሁም ቻይና ካምፕ በተባሉ የተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች ላይ በውሃ የመጥለቅለቅ ሥጋት ተጋርጦባቸዋል ብሏል
በኢትዮጵያ በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት የሚደርስ መፈናቀል እየተስፋፋ በመምጣቱ ይህን መሰል ሥጋት ያለባቸውን አካባቢዎች በመለየት እና በጉዳቱ ልክ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል በቂ ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ያስፈልጋል
አስገድዶ መሰወር ምንድን ነው? አስገድዶ መሰወር የሚያስከትላቸው የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ወይም ሥጋቶች ምንድን ናቸው? ሰዎችን ከአስገድዶ መሰወር ለመጠበቅ የተዘረጉ የሕግ ማዕቀፎች ምንድን ናቸው? በመንግሥት ላይ የሚጥሏቸው ግዴታዎችስ?
Criminal liability of persons who commit crimes against humanity, so defined by international agreements ratified by Ethiopia and by other laws of Ethiopia, such as genocide, summary executions, forcible disappearances or torture shall not be barred by statute of limitation
ኢትዮጵያ ባጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እና በሌሎች የኢትዮጵያ ሕጎች በሰው ልጅ ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች ተብለው የተወሰኑትን ወንጀሎች፣ የሰው ዘር የማጥፋት፣ ያለፍርድ የሞት ቅጣት እርምጃ የመውሰድ፣ በአስገዳጅ ሰውን የመሰወር፣ ወይም ኢ-ሰብአዊ የድብደባ ድርጊቶችን በፈጸሙ ሰዎች ላይ ክስ ማቅረብ በይርጋ አይታገድም
Improved coordination among stakeholders and active engagement of refugee-led organizations (RLOs) are important for safeguarding and realizing the rights of urban refugees
ሃይማኖትንና እምነትን የመግለጽ መብት ሊገደብ የሚችለው የሕዝብን ደኅንነት፣ ሰላምን፣ ጤናን፣ ትምህርትን፣ የሕዝብን ሞራል፣ የሌሎች ሰዎችን መሠረታዊ መብቶችና ነጻነቶች ለማስጠበቅ እና መንግሥት ከሃይማኖት ነጻ መሆኑን ለማረጋገጥ በሚወጡ ሕጎች ይሆናል
Freedom to express or manifest one's religion or belief may be subject only to such limitations as are prescribed by law and are necessary to protect public safety, peace, health, education, public morality or the fundamental rights and freedoms of others, and to ensure the independence of the state from religion
This policy brief explores the current social protection landscape in Ethiopia, identifies gaps in service provision, and proposes actionable recommendations to build a more inclusive and resilient system for older persons
ሴቶችና ሕፃናትን በተመለከተ የሚከናወኑ የውትወታ ሥራዎች ስልታዊና ሰብአዊ መብቶች ተኮር ሊሆኑ ይገባል