• በ2017 ዓ.ም. መጀመሪያ ሩብ ዓመት በሰብአዊ መብቶች እና በሽግግር ፍትሕ ላይ የተሰጡ ስልጠናዎች…
  • ለ4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የጥበብ ሥራዎች ውድድር ተጀመረ …
  • NHRIs and Regional Human Rights Mechanisms important to Safeguard th…
  • አማራ ክልል፦ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችን እና መርሖችን ያልተከተሉ እስሮች በአፋጣኝ ሊቆሙ ይገባል…

The Latest


Special Edition: EHRC’s 4th Annual Human Rights Film Festival

በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዘጋጅነት የሚካሄደው ዓመታዊው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል ዋነኛ ዓላማ (December 10) የሚውለውን ዓለም አቀፉን የሰብአዊ መብቶች ቀን ለማሰብ፣ የኪነ ጥበብን እና የሰብአዊ መብቶችን ትስስር ለማጠናከር፣…

81st Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights (ACHPR)

A representative from Ethiopia has joined the discussion to provide an update on the state of Freedom of Expression in the country

#ጥቆማ: 4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የጥበብ ሥራዎች ውድድር ተጀምሯል – TIKVAH-MAGAZINE

ውድድሩ በሕይወት የመኖር መብት በተለይም በሴቶች ሕይወት ላይ፣ በኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ መብቶች ዘርፍ ደግሞ በበቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብት ላይ የሚያተከኩር ሲሆን እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ለተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል

The Right to Adequate Food

Everyone has the right to an adequate standard of living for himself and his family, including adequate food, clothing and housing

በቂ ምግብ የማግኘት መብት

ማንኛውም ሰው በቂ ምግብ፣ ልብስና መኖሪያ ቤትን ጨምሮ ለራሱና ለቤተሰቡ በቂ የኑሮ ደረጃ የማግኘት መብት አለው

ለ4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የጥበብ ሥራዎች ውድድር ተጀመረ – መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1 – Menahria Radio 99.1

4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በሴቶች ሕይወት እና በቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብቶች ላይ የሚያተኩር ሲሆን፣ ሁሉም ሰው በውድድሩ እንዲሳተፍ እና ሂደቱን እንዲከታተል መጋበዙን ለመናኸሪያ ሬዲዮ 99.1 በላከው መግለጫ ተመላክቷል

የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቶች በአማራ ክልል ይካሄዳል ያሉት «የዘፈቀደ የጅምላ እሥር» – Deutsche Welle Amharic

ኢሰመኮና አምነስቲ ኢንተርናሽናል በአማራ ክልል በመካሄድ ላይ ያሉት «የዘፈቀደና የጅምላ» ያሏቸው እስሮች እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል

Workshop on Draft Reparations Law and Investigation Manual for Atrocity Crimes – Lawyers for Human Rights – የሕግ ባለሙያዎች ለሰብአዊ መብቶች

In her opening remarks, Rakeb Messele Aberra, Acting Chief Commissioner of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) – ኢሰመኮ, emphasized the profound importance of the draft reparations model law and the investigation manual for atrocity crimes

ኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ ያሉትን ክፍተቶች ለመለየት እንደሚያስችል ተገለጸ– AHADU RADIO FM 94.3

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተጠባባቂ ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ከአሐዱ መድረክ ጋር ቆይታ አድርገዋል

የሐረሪ ክልል ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባቀረበው ሪፖርት መነሻነት በሐረሪ ማረሚያ ፖሊስ ኮሚሽን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ላይ ምልከታ አከናውኗል

በማጠቃለያም ውይይት ወቅት የታዩ ክፍተቶችን እና ከቋሚ ኮሚቴው የሚነሱ ጥያቄዎችን በረጅም ጊዜ የሚፈቱ እና በአጭር ጊዜ ሊፈቱ የሚችሉትን የታዩ ችግሮችን በመለየት አቅጣጫ በማስቀመጥ ውጤታማ ውይይት ተከናውኗል
4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
An overview of our monitoring & investigation products (May 2023 – Jan 2024)
3ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs, and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


81st Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights (ACHPR)

A representative from Ethiopia has joined the discussion to provide an update on the state of Freedom of Expression in the country

#ጥቆማ: 4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የጥበብ ሥራዎች ውድድር ተጀምሯል – TIKVAH-MAGAZINE

ውድድሩ በሕይወት የመኖር መብት በተለይም በሴቶች ሕይወት ላይ፣ በኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ መብቶች ዘርፍ ደግሞ በበቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብት ላይ የሚያተከኩር ሲሆን እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ለተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል

ለ4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የጥበብ ሥራዎች ውድድር ተጀመረ – መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1 – Menahria Radio 99.1

4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በሴቶች ሕይወት እና በቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብቶች ላይ የሚያተኩር ሲሆን፣ ሁሉም ሰው በውድድሩ እንዲሳተፍ እና ሂደቱን እንዲከታተል መጋበዙን ለመናኸሪያ ሬዲዮ 99.1 በላከው መግለጫ ተመላክቷል