የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎችን የትምህርት መብት ለማረጋገጥ የመምህራንን ግንዛቤ በማዳበር የትምህርት አሰጣጡ ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ እንዲሆን ማስቻል ይገባል
ሴቶችና ሕፃናትን በተመለከተ የሚከናወኑ የውትወታ ሥራዎች ስልታዊና ሰብአዊ መብቶች ተኮር ሊሆኑ ይገባል
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፀጥታ ጥበቃና ከገጽታ ግንባታ ጋር በተያያዘ ምክንያት የንግድ ቦታቸው የፈረሰባቸው አካል ጉዳተኞች፣ ለልመና ወደ አደባባይ መውጣታቸውን፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has urged the government to address the urgent needs of people with disabilities who have lost their business establishments due to there recent wave of demolitions in the city. This appeal follows the 2023 dismantling of small trading businesses by the city administration, which has left many disabled business owners without their means of livelihood
ለአካል ጉዳተኞች የሚሰጡ ምትክ ቦታዎች ከባቢያዊ ተደራሽነትን በበቂ ሁኔታ ያሟሉ መሆን አለባቸው
Improved collaboration among stakeholders is essential for upholding human rights and protection of refugees and asylum seekers
በአረጋውያን ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን እና ምልክቶቻቸውን አስመልክቶ የባለድርሻዎችን ግንዛቤ ማሳደግ ጥቃቶቹ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ከማስከተላቸው በፊት ለመከላከል ያስችላል
ከምርጫው ጋር የተገናኙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ጥቆማዎችና አቤቱታዎች ለሰብአዊ መብቶች ክትትል ባለሙያዎች፣ በአቀራቢያ በሚገኙ የኢሰመኮ የከተማ ጽሕፈት ቤቶች በአካል በመገኘት ወይም በነጻ የስልክ መስመር 7307 ላይ በመደወል ማቅረብ ይቻላል
በሰብአዊ መብቶች መርሖችና ድንጋጌዎች የተቃኘ አያያዝ በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ሕፃናት በመልካም ባሕሪ ታንጸው ወደ ማኅበረሰቡ እንዲቀላቀሉ አስፈላጊ ነው
ወቅታዊ እና ሀገራዊ የሰብአዊ መብቶች አጀንዳዎችን ተገንዝቦ አስተዋፆ የማድረግ ዐቅም ያለው ትውልድ በማፍራት ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ይቻላል