Upon becoming one of the recipients of the award at a ceremony held at the Delegation of the European Union to Ethiopia today, EHRC Chief Commissioner said the award is an encouraging acknowledgement to his colleagues and to all who support the EHRC
የንግድ እና የሰብአዊ መብቶች ብሔራዊ የድርጊት መርኃ ግብር መዘጋጀት የንግድ ተቋማት ሰብአዊ መብቶችን የማክበር ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ያስችላቸዋል
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) recently conducted a visit to the Intergovernmental Authority on Development (IGAD) Peace and Security Division. This visit aimed to foster collaboration and enhance the mutual understanding of their roles in promoting peace and security in the region
የንግድ እና የሰብአዊ መብቶች ብሔራዊ የድርጊት መርኃ ግብር መዘጋጀት የንግድ ተቋማት ሰብአዊ መብቶችን የማክበር ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ያስችላቸዋል
ምግብ የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ እና ሰብአዊ መብቶች ተኮር ለማድረግ የመንግሥትን እና የባለድርሻዎችን ጥምር ጥረት ይጠይቃል
Delegates from NANHRI and NHRIs from Cameroon, Ghana, Kenya, Malawi, Sierra Leone, and South Africa visited EHRC
የሲቪል ማኅበራት ከኢሰመኮ ጋር የሚያደርጉት ትብብርና ቅንጅት ለሰብአዊ መብቶች ጥበቃ መሻሻልና መስፋፋት ሥራ ውጤታማነት ጉልህ አስተዋጽዖ አለው
ኢሰመኮ ለሴቶችና ሕፃናት መብት ኮሚሽነርነት፤ በዕድሜ ከ35 በላይ ሆና የፖለቲካ ድርጅት አባል ያልሆነች፣ የመብት ተቆርቋሪነትና የሙያ ብቃት አላት ብለው የሚያምኗትን ኢትዮጵያዊት እስከ ሚያዚያ 22 መጠቆም እንደሚቻል ገለፀ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ካሉት አምስት ኮሚሽነሮች መካከል አንዷ በነበሩት የሴቶች እና ህጻናት መብቶች ዘርፍ ኃላፊ ምትክ፤ አዲስ ኮሚሽነር በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሊሾም ነው። ለተተኪ ኮሚሽነርነት ዕጩ የሚሆኑ ግለሰቦች ጥቆማ ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት እንደሚካሄድም ተገልጿል
በማሳደጊያ ተቋማት ውስጥ ለሚያድጉ ሕፃናት የሚሰጡ አገልግሎቶች እና እንክብካቤዎች በሕፃናት መብቶች የተቃኙ መሆን አለባቸው