“ካሉ አካል ጉዳተኛ ሕፃናት ውስጥ ከ85 እስከ 90 በመቶ የሚሆኑት የትምህርት እድል እያገኙ አይደለም” - ኢሰመኮ
ትኩረቱን በአካል ጉዳተኞች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያደረገው ስልጠና ሰብአዊ መብቶቻቸውን ከማስጠበቅ እና ከማስከበር አንጻር ጉልህ ሚና አለው
የውይይቱ ተሳታፊዎች ወደየመጡበት ክልል፣ ዞን እና ወረዳ ሲመለሱ ከውይይቱ ያገኙዋቸውን ግኝቶች እና ምክረ ሐሳቦች ተፈጻሚ ለማድረግ በትብብር ሊሠሩ ይገባል
Strengthening partnerships with stakeholders is paramount to fostering a human rights culture in Ethiopia
የመብቶች ተሟጋቾች ለሰብአዊ መብቶች መከበር በሚያነሷቸው ሐሳቦችና በውትወታ ሥራዎቻቸው ምክንያት ለጥቃት ተጋላጭ በመሆናቸው ጥበቃ ያስፈልጋቸዋል
በሲዳማ ብሔር ባህላዊ የግጭት አፈታት ዙሪያ የሚያጠነጥን ‘አፊኒ’ የተሰኘ ፊልም ለዕይታ ቀርቧል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ መነሻ በማድረግ፣ በሰብአዊ መብቶች ላይ ትኩረት ያደረገ የፊልም ፌስቲቫል በኢትዮጵያ ከተሞች በማካሄድ ላይ መኾኑን አስታውቋል
ነጻነታቸውን ያጡ ሰዎች ሰብአዊ መብቶች አስተማማኝ ጥበቃ የሚያገኙበት፣ በአጥፊዎች ላይ ተጠያቂነት የሚረጋገጥበት እና ተጎጂዎች ካሳ የሚያገኙበት ሥርዓት መዘርጋት ያስፈልጋል
አካል ጉዳተኞች በሚመለከቷቸው ሕጎች እና ፖሊሲዎች ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉበትን መድረኮች ትርጉም ባለው መልኩ ማመቻቸት የሁሉም ባለድርሻዎች ኃላፊነት ነው
የአካል ጉዳተኛ መንገደኞችን እኩል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ምቹ፣ ተደራሽ እና አካታች ሊሆን ይገባል