የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሁኔታን አስመልክቶ ባወጣው ሦስተኛ ዙር ሪፖርት፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ተፈናቃዮች ውስጥ 56 በመቶ የሚሆኑት ከ1 ዓመት፤ 23 በመቶ የሚሆኑት ከ2 እስከ 4 ዓመት እና 11 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ ከ5 ዓመት በላይ በተራዘመ የመፈናቀል ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ ብሏል
ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ውሳኔዎችና እርምጃዎች ሕጋዊ አካሄድን የተከተሉ እና ከባለመብቶች ጋር ተገቢው ውይይት የተደረገባቸው ሊሆኑ ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው 3ኛው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ሁኔታ ላይ የሚያተኩረው ይህ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍን ሲሆን፣ ኢሰመኮ በሕግ በተሰጠው ሥልጣን፣ ተግባርና ኃላፊነት መሠረት በበጀት ዓመቱ የተቀበላቸውን አቤቱታዎች፣...
Ensure the provision of preferential treatment in service deliver for Older Persons
የቤተሰብ እና የኅብረተሰቡ በዕድሜ የገፉ የቤተሰብ አባላትን እንክብካቤ እንዲጎለብት ባህላዊ የድጋፍ ሥርዓቶችን መለየት፣ ማስፋፋት እና ማጠናከር
ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው ባለፈው አንድ ዓመት በተሰበሰበ መረጃ በጅማ ከተማ ብቻ ከ50 በላይ ሕፃናት ተጥለው ተገኝተዋል
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ ድጋፍ በአግባቡ ሊቀርብ እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች መርሖችን፣ የተፈናቃዮችን ክብር፣ ደኅንነት እና ፍላጎት ያከበረ ዘላቂ መፍትሔ ሊመቻች ይገባል
ይህ ሦስተኛው የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪነት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን በተመለከተ የለያቸውን መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ ሁኔታዎችን እና ምክረ ሐሳቦችን አካቷል። ኢሰመኮ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋምቤላ፣ በሐረሪ፣ በኦሮሚያ፣ በሶማሊ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ እና በትግራይ ክልሎች በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ መንስኤዎች የተፈናቀሉ ከ333...
ይህ ሦስተኛው የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪነት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን በተመለከተ የለያቸውን መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ ሁኔታዎችን እና ምክረ ሐሳቦችን አካቷል። ኢሰመኮ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋምቤላ፣ በሐረሪ፣ በኦሮሚያ፣ በሶማሊ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ እና በትግራይ ክልሎች በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ መንስኤዎች የተፈናቀሉ ከ333...
ረቂቁ ለሚመለከተው የመንግሥት ተቋም ከቀረበ ከሦስት ዓመታት በላይ የቆየውን የመረጃ ነጻነት አዋጅ፣ መንግሥት አጽድቆ ወደ ሥራ እንዲያስገባ፣ በጋምቢያ እየተካሄደ ባለው 81ኛው የአፍሪካ የሰዎችና የሕዝቦች መብቶች ጉባኤ ላይ ጥያቄ ቀረበ