የፌዴራል እና የክልል መንግሥታት በሴቶች እና በሕፃናት የሰብአዊ መብቶች ላይ በተፈጸሙ ጥሰቶች እንዲሁም በሕግና ተቋማዊ የአሠራር ክፍተቶች ረገድ የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን በመተግበር ለሴቶች እና ሕፃናት መብቶች የተሻለ ጥበቃ ሊያደርጉ ይገባል
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ለሦስተኛ ጊዜ የተዘጋጀው የሴቶች እና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ ይሸፍናል። ይህ የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪነት የሴቶችና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ በዝርዝር በማተኮር በበጀት...
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ለሦስተኛ ጊዜ የተዘጋጀው የሴቶች እና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ ይሸፍናል። ይህ የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪነት የሴቶችና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ በዝርዝር በማተኮር በበጀት...
EHRC Participated in OHCHR expert workshop on care and support from a human rights perspective in Geneva
ከካቻምና ጀምሮ በግድ የተሰወሩ 44 ሰዎች ቢለቀቁም ዛሬም ደብዛቸው የጠፋ ሰዎች አሉ ተባለ
መረጃ የማግኘት መብት ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት አካል ነው
The right to access to information is an integral part of the right to freedom of expression
A representative from Ethiopia has joined the discussion to provide an update on the state of Freedom of Expression in the country
EHRC's Statement on the Human Rights Situation in Ethiopia (ACHPR 81st OS, Agenda Item 3: the Human Rights Situation in Africa)
ስልጠናዎቹ ለፖሊስ፣ ለወጣቶች፣ ለሃይማኖት መሪዎች፣ ለሀገር ሽማግሌዎች እና ለሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች የተሰጡ ናቸው