እንደማንኛውም ባለመብት ሕፃናት የሕግና የፖሊሲ ቀረፃ፣ የሕዝባዊ ጉዳዮች ምክክር እና ውሳኔ አሰጣጥ ይመለከታቸዋል
ወቅታዊና ሰሞነኛ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ጋር በተገናኘ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ከሪፖርተር ጋር ሰፊ ቆይታ
Workers have the right to reasonable limitation of working hours, to rest, to leisure, to periodic leaves with pay, to remuneration for public holidays as well as healthy and safe work environment
ሠራተኞች በአግባቡ የተወሰነ የሥራ ሰዓት ዕረፍት፣ የመዝናኛ ጊዜ፣ በየጊዜው ከክፍያ ጋር የሚሰጡ የዕረፍት ቀኖች፣ ደመወዝ የሚከፈልባቸው የሕዝብ በዓላት እንዲሁም ጤናማና አደጋ የማያደረስ የሥራ አካባቢ የማግኘት መብት አላቸው
የፖሊስ አባላት በሥራቸው አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮችን ለመለየት እና ተግባራዊ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችላቸውን ስትራቴጂ የመንደፍ ክህሎት በተግባር እንዲለማመዱ ስልጠናው ምቹ እድል ፈጥሯል
የኮቪድ ወረርሽኝ፣ ድርቅ፣ ጦርነትና ግጭት በሴቶችና ሕፃናት መሰረታዊ መብቶች ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደራቸው ተጠቁሟል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የግል ሥራ እና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ሠራተኞች ላይ የተሠሩ ጥናቶችን እና የቀረቡለትን በርካታ ቅሬታዎችን መሰረት በማድረግ ያከናወነውን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ባለ 58 ገጽ ሪፖርት ይፋ አድርጓል። በክትትል ሪፖርቱ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚሠሩ በተለይም በሃዋሳ፣ ባሕር ዳር፣ አዲስ አበባ እና ጅማ ከተሞች፤ በአጠቃላይ 122 ሠራተኞች (83 ወንድ እና 39 ሴት)፣ 18...
የተሟላ አዲስ የሕግ ማዕቀፍ እንዲወጣ ወይም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ እንዲሻሻል ያስፈልጋል
The Ethiopian government has denied deliberately targeting non-combatants in a conflict that has led to many thousands of civilian deaths. BBC Reality Check look at a video showing a massacre of unarmed men and investigate who might have carried it out
EHRC presented its statement to the African Commission on situation of human rights in Ethiopia in the inter-session period (May – October 2022) and its statement on the activity reports of the Special Rapporteur on the Rights of Women in Africa and the Chairperson of the Working Group on the Rights of Older Persons and People with Disabilities in Africa