An overview of some of the human rights issues we have covered in 2023
ከኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ጋር የተደረገ ቆይታ
በተጎጂዎች ፍላጎት እና ቅድሚያ በሚሰጧቸው ጉዳዮች ላይ ጠንካራ ትኩረት በማድረግ፣ ያለፉ ጥሰቶችን በሚመጥን መልኩ ምላሽ ለመስጠት፣ ፍትሐዊና ሰላማዊ የወደፊት ነገን ለመመሥረት፣ እንዲሁም ሀገራዊ አንድነትን ለማጎልበት፣ እውነተኛ፣ ሁሉን አቀፍና የተሟላ የሽግግር ፍትሕ ሂደት ተግባራዊ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን የሪፖርቱ ግኝቶች አጉልተው ያሳያሉ
Findings highlight the necessity of implementing a genuine, inclusive, and comprehensive transitional justice process, with a strong focus on the needs and priorities of victims, to confront past violations, establish a just and peaceful future, and foster national cohesion
ይህ የተባለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ በ90 ገፆች ቀንብበው ባወጡትና ለአሻም በላኩላት የሽግግር ፍትሕ ሪፖርት ላይ ነው
መንግሥት በየጊዜው የሚነሱ ግጭቶችን በውይይት በመፍታት፣ በመላ ሀገሪቱ ሰላምና ጸጥታን በማስፈን፣ ለሽግግር ፍትሕ አፈጻጸም ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አሳስቧል
የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዳይደገሙና ሰላማዊና አንድነቷ የፀናን ኢትዮጵያ ለማየትም የህገመንግስት ማሻሻያን ጨምሮ የህግና የተቋማት ማሻሻያ ያስፈልጋል ተብሏል
ሊስተካከሉ ይገባል በሚል ኮሚሽኑ የጠቀሳቸው የሰብአዊ መብት አያያዝ ሁኔታዎችን በተመለከተ የስደተኞች ተመላሽ አገልግሎት መግለጫ አውጥቷል
From July 2022 to March 2023, the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) and the Office of the United Nations High Commissioner for Human Rights (OHCHR) conducted 15 consultations on transitional justice (TJ) in Afar, Amhara, Harari, Oromia, Somali, and Tigray regions, and in Dire Dawa city administration. A total of 805 participants (319 women and...
አብዛኛዎቹ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመቆጣጠር የሚከወኑ ስራዎች ከድንበር ማሻገር ያሉት ላይ ያተኮረ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናግሯል