የጤና መብት እና የግንባታ ዘርፍ ደኅንነቱ የተጠበቀና ጤናማ የሥራ ሁኔታ መብት አተገባበር ክትትል ሪፖርቶችን መሠረት ያደረጉ የውትወታ መድረኮች ተካሄዱ
Listening to each other’s stories and experiences provided a space for mutual learning, empathy and solidarity among victims/survivors, building a sense of community and shared purpose
በ2016 ዓ.ም. በኅዳር 30 ቀን የሚውለው ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ቀን (December 10) የዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች መግለጫ (Universal Declaration of Human Rights) 75ኛ ዓመት የሚታሰብበት በመሆኑ ልዩ ያደርገዋል
የ2016 ዓ.ም. የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በሕይወት የመኖር መብት እና በቂ የሆነ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት ላይ የሚያተኩር ሲሆን፣ ኅዳር 30 ቀን የሚውለው የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን ዓለም አቀፉን የሰብአዊ መብቶች መግለጫ 75ኛ ዓመት የሚታሰብበት ዝግጅት በመሆኑ ልዩ ያደርገዋል።  
Advocate and support efforts towards the adoption and implementation of a genuine, participatory, inclusive, contextualized, and in line with international human rights standards Transitional Justice (TJ) Policy
ይህን ስምምነት የተቀበሉ ሀገራት በገጠር ሴቶች ላይ የሚደረግ አድሎአዊ ልዩነት በማጥፋት ሴቶች ከወንዶች እኩል በገጠር ልማት እንቅስቃሴ ውስጥ እንዲሳተፉና ከዚሁም ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ ተገቢውን እርምጃ ሁሉ ይወስዳሉ
State parties shall take all appropriate measures to eliminate discrimination against women in rural areas in order to ensure that they participate in and benefit from rural development
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) and the Office of the United Nations High Commissioner for Human Rights (OHCHR) have continued to advocate and support efforts towards the adoption and implementation of a genuine, participatory, inclusive, contextualized, and in line with international human rights standards transitional justice (TJ) policy since the release of the EHRC/OHCHR...
Ahead of International Day of the Girl Child, EHRC Chief Commissioner Daniel Bekele accepted an invitation by Plan International (Ethiopia) to be part of its #GirlsTakeOver Initiative this year
The meeting concluded by highlighting progress, challenges, and opportunities in strengthening government leadership for implementing durable solutions for IDPs in Ethiopia