አካል ጉዳተኞች በሚመለከቷቸው ሕጎች እና ፖሊሲዎች ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉበትን መድረኮች ትርጉም ባለው መልኩ ማመቻቸት የሁሉም ባለድርሻዎች ኃላፊነት ነው
የአካል ጉዳተኛ መንገደኞችን እኩል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ምቹ፣ ተደራሽ እና አካታች ሊሆን ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ለአካል ጉዳተኞች ያለው ተደራሽነት ላይ ያተኮረ ባለ 30 ገጽ የሰብአዊ መብቶች ክትትል ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርጓል። በሪፖርቱ የተስተዋሉ መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ ጉዳዮች፣ የአካል ጉዳተኛ መንገደኞች ተሞክሮ፣ ዝርዝር ምክረ ሐሳቦች እና ክትትሉ ከተከናወነ በኋላ የተስተዋሉ ለውጦች እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሰጠውን ምክረ ሐሳብ ለመተግበር የሰጠው የጽሑፍ ምላሽ ተካተዋል።...
ለማንኛውም ዓላማ በሰው የመነገድ ተግባር የተከለከለ ነው
Trafficking in human beings for whatever purpose is prohibited
ታኅሣሥ 4 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ፣ በያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት በተካሄደ ዝግጅት፣ “ተመለሽ” የተሰኘ አጭር ተውኔት እና ከመስከረም ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በተለያዩ የሰብአዊ መብቶች ዘርፎች በተካሄዱ ውድድሮች አሸናፊዎችን በመሸለም የተመረቀው 4ተኛው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል እስከያዝነው ወር መጨረሻ በ8 ክልል ከተሞች ይካሄዳል
በኢሰመኮ ማቋቋሚያ አዋጅ (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው) መሠረት የተቀመጡ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ዕጩዎች ጥቆማ እስከ ታኅሣሥ 10 ቀን 2017 ዓ.ም. የሚቆይ ነው
መንግሥት የጤና፣ የትምህርትና ሌሎች የማኅበራዊ አገልግሎቶችን ለሕዝብ ለማቅረብ በየጊዜው እየጨመረ የሚሄድ ሀብት ይመድባል
The State has the obligation to allocate ever increasing resources to provide to the public health, education and other social services
Promotion of human rights-information, knowledge and message- is one of EHRC’s key responsibilities as a National Human Rights Institution (NHRI). The Commission’s establishment proclamation provides that “it shall use all available means, including the media, to promote human rights.” Art possesses a unique ability to unite individuals from diverse backgrounds and inspire them to positive...