በኮሚሽኑ የቀረቡ ምክረ ሐሳቦችን ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ እና የአካል ጉዳተኞችና አረጋውያን መብቶችን ለማስጠበቅ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ወሳኝ ነው
Everyone has the right to privacy. This right shall include the right not to be subjected to searches of his home, person or property, or the seizure of any property under his personal possession
EHRC delegation paid a visit to the Commission on Human Rights of the Republic of the Philippines (CHRP)
የመንግሥት አስተዳደር ሥልጣን መሠረቱ የሕዝብ ፍቃድ መሆን ይኖርበታል፤ የሕዝቡ ፍቃድ የሚገለጸውም በተወሰኑ ጊዜያት በሚካሄዱ ሐቀኛ ምርጫዎች ነው
በበጀት አመዳደብ ሂደት ሰብአዊ መብቶች ተኮር መሆን ማለት ሀብትን የሰው ልጆችን ባስቀደመ መልኩ ወይም ሰዎችን ማዕከል በሚያደርግ መንገድ መመደብ ነው
EHRC Delegation conducted an experience-sharing and field visit in Djibouti to explore areas of collaboration with the National Human Rights Commission of Djibouti
በኢትዮጵያ የስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ሰብአዊ መብቶች አጠባበቅ ላይ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለማረም ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ያስፈልጋል
በኢትዮጵያ በተለይም በሀገር ውስጥ በሴቶችና በሕፃናት የመነገድ ድርጊትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ሁሉን አቀፍ ሕጋዊ፣ ፖለቲካዊ፣ አስተዳደራዊና ማኅበራዊ ስልቶች ሊነደፉ ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ። የኮሚሽኑ የክትትል ዘገባ ወንጀሉን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በቂ ፍትህ ሲሰጥ እምብዛም አይስተዋልም ብሏል
ኮሚሽኑ ከጥቅምት ወር መጨረሻ አንስቶ በክልሎቹ ውስጥ የተፈጸሙትን ጥቃቶች በተመለከተ የደረሱትን ጥቆማዎች እና አቤቱታዎችን መሠረት አድርጎ ባደረገው ክትትል፣ በሲቪል ሰዎች ላይ በተፈጸሙት ጥቃቶች ሳብያ መጠነ ሰፊ እና አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን አመልክቷል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባወጣው መግለጫ ሰሞኑን ባደረገው ክትትል በአማራ ክልል፣ በአዊ ብሔረሰብ ዞን አስተዳደር፣ በተፈጠረው ብሔር ተኮር ግጭት ሞት እና የአካል ጉዳት መድረሱን እንዲሁም በኢንቨስትመንት ቦታዎች ላይ ጉዳት መድረሱን፣ በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ኢመደበኛ የአማራ ታጣቂዎች መሆናቸው የተገለጸ ያላቸው ቡድኖች በሰነዘሩት ብሔር ተኮር ጥቃት እና ይህንኑ ተከትሎ በተፈጠረው ግጭት በርካታ በሚል በቁጥር ያልገለፃቸው ሰዎች ላይ የሞት፣ የአካልና የንብረት ጉዳት መድረሱን ገልጿል