ሁለተኛ የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በቅርብ ቀን በአዳማ፣ አ.አ.፣ ባሕርዳር፣ ሃዋሳና ጅግጅጋ ከተሞች ይካሄዳል
በየዓመቱ ከኅዳር 16 - ታኅሣሥ 1 የሚታሰበው የ16ቱ ቀናት የፀረ ጾታዊ ጥቃት ዘመቻ በዓለም አቀፍ ደረጃ በመካሄድ ላይ ሲሆን በኢትዮጵያም በብዙ ባለድርሻ አካላት በልዩ ልዩ እንቅስቃሴዎች እየተካሄደ ነው
የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን "አካታች የፈጠራ ሥራና ሽግግራዊ መፍትሔ ለኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት" በሚል መሪ ቃል ይታወሳል
NGOs working on human rights in Ethiopia should endeavour to attain observer status with the African Commission and the Committee, as it is the first and basic step towards improved engagement with regional human rights bodies
Business enterprises that collect, store, use and share data should carry out human rights due diligence across their activities
በማንኛውም ሰው የግል ሕይወት፣ ቤተሰብ፣ መኖሪያ ቤት ወይም ደብዳቤ ላይ ያለ አግባብ ወይም ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ ጣልቃ ገብነት አይፈጸምም
NHRIs must be vigilant about the protection of digital rights and reporting the deliberate denial of access to digital technology as a human right violation, monitoring its impact on the day to day lives of people
እንደማንኛውም ባለመብት ሕፃናት የሕግና የፖሊሲ ቀረፃ፣ የሕዝባዊ ጉዳዮች ምክክር እና ውሳኔ አሰጣጥ ይመለከታቸዋል
ወቅታዊና ሰሞነኛ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ጋር በተገናኘ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ከሪፖርተር ጋር ሰፊ ቆይታ
Workers have the right to reasonable limitation of working hours, to rest, to leisure, to periodic leaves with pay, to remuneration for public holidays as well as healthy and safe work environment