ፌዴራልና የክልል የፀጥታ ባለሥልጣናት የተያዙ ሰዎች የሚገኙበትን ቦታ በአፋጣኝ እንዲያሳውቁና ተዓማኒ ክስ የማይቀርብ ከሆነ ደግም በአስቸኳይ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳስቧል
በታኅሣሥ ወር 2014 ዓ.ም. ተይዘው የቆዩና በሁለቱ ካምፖች የሚገኙ ወደ 9,000 የሚጠጉ የትግራይ ተወላጆች ያሉበትን ሁኔታ በቦታው በመገኘት፣ በማነጋገር፣ የመንግሥት አካላትና አገልግሎት ሰጪዎችን እንዲሁም ሌሎች መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን በማነጋገር ክትትል ሲያደርግ መቆየቱን ገልጿል
የሳምንቱ የሰብአዊ መብቶች ጽንሰ-ሃሳብ | ሰኔ 20 – 25 ቀን 2014 ዓ.ም.
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የአፋር ክልል ምርመራ እና ክትትል ዳይሬክተር ሰላማዊት ግርማይ ኮሚሽኑ ጉዳዩን በሚመለከት ምርመራ ማድረጉን ገልጻለች
የስደተኛ ሴቶች፣ ሕፃናት፣ አካል ጉዳተኞች እና አረጋዊያን ፍላጎቶቻቸውን መሰረት ያደረገ እገዛ አስፈላጊ ነው
No person shall be refused entry into Ethiopia or expelled or returned to any other country or be subject to any similar measure
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በየደረጃው ያሉ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላትና ኃላፊዎች ላይ የቅርብ ክትትል በማድረግ ለሰብአዊ መብቶች መከበር አስተዋጽኦ ሊያደርጉ ይገባል ሲል...
The government-appointed Ethiopian Human Rights Commission on Sunday called on the federal government find a "lasting solution" to the killing of civilians and protect them from such attacks
The killings were the latest to roil the Horn of Africa nation, which is reeling from a civil war that began almost two years ago
በአረጋውያን ላይ የሚደርሰውን ማኅበራዊ መገለል እና አድልዎ ጨምሮ ዘርፈ-ብዙ የሲቪል፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ፣ የኢኮኖሚያዊና እና የባህል መብቶች ጥሰት ዙሪያ ግንዛቤ እንዲኖር ለማድረግ እና ሰብአዊ መብቶቻቸው ሊጠበቁ፣ ሊከበሩ እና ሊሟሉ ይገባል