በማረሚያ ቤቶች እና በፖሊስ ጣቢያዎች የታራሚዎችን እና የተጠርጣሪዎችን አያያዝ ለማሻሻል በኮሚሽኑ የሚሰጡ ምክረ ሐሳቦችን በቁርጠኝነት መፈጸም ያስፈልጋል
በኦሮምያ ማረሚያ ቤቶች አሁንም ታራሚዎች ከፍተኛ የሆነ የጤና ጥበቃ አገልግሎት ችግሮች እንዳሉባቸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለፀ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የጅማ ጽ/ቤት በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ ከ37 ማረሚያ ቤቶች በ31ዱ ክትትል አድርጎ የተለያዩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መኖራቸውን አግንቻለሁ ብሎዋል
ነዋሪነቷ በሀዋሳ ከተማ የሆነችው የ17 ዓመቷ አዳጊ ናዝራዊት ከበደ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ሰሞኑን በአገር አቀፍ ደረጃ አዘጋጅቶት በነበረው የሰብአዊ መብቶች ምስለ-ችሎት ውድድር አሸናፊ ሆናለች
በግንባታ ዘርፍ የሥራ ሁኔታ መብትን ለመጠበቅ ባለድርሻ አካላትን አስተባብሮ የሚመራ ጠንካራ ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ነው
የጤና መብትን በተሻለ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ የግሉ ዘርፍ እና የመንግሥት አካላት ተቀናጅተው ሊሠሩ ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የግሉ የጤና ዘርፍ ከሕብረተሰቡ የመክፈል ዐቅም ጋር የተመጣጠነ እና ተደራሽ የሆነ አገልግሎት አቅርቦት ላይ ያተኮረ ባለ 39 ገጽ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ሪፖርት ይፋ አድርጓል። የጤና መብት ተገኝነት፣ ተደራሽነት፣ ተቀባይነት እና ጥራት ላይ ያተኮሩ አራት ዋና ዋና ይዘቶች ያሉት ሲሆን ክትትሉ በተደራሽነት (accessibility) ሥር ከተጠቃለሉት ንዑስ ይዘቶች መካከል በገንዘብ ተደራሽነት...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የግሉ የጤና ዘርፍ ከሕብረተሰቡ የመክፈል ዐቅም ጋር የተመጣጠነ እና ተደራሽ የሆነ አገልግሎት አቅርቦት ላይ ያተኮረ ባለ 39 ገጽ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ሪፖርት ይፋ አድርጓል። የጤና መብት ተገኝነት፣ ተደራሽነት፣ ተቀባይነት እና ጥራት ላይ ያተኮሩ አራት ዋና ዋና ይዘቶች ያሉት ሲሆን ክትትሉ በተደራሽነት (accessibility) ሥር ከተጠቃለሉት ንዑስ ይዘቶች መካከል በገንዘብ ተደራሽነት...
ተማሪዎቹ አገልግሎት በሚያገኙባቸው ቢሮዎች ፣ በትምህርት እና መልዕክት ማስተላለፊያ መንገዶች እና በሌሎች የመብት ጥሰት ይደርስባቸዋል ተብሏል
CSOs and legal practitioners working on human rights in Ethiopia should effectively use strategic litigation as one tool to ensure the protection of human rights