የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በምርጫ ሂደት የሚኖራቸውን የክትትል ተሳትፎ አስመልክቶ የተዘጋጀ የግንዛቤ ማሳደጊያ መድረክ
Filannoo Biyyoolessaa Marsaa 7ffaa Irratti Mirgoota Kutaalee Hawaasaa Saaxilamoo Ta’anii Mirkaneessuuf Deeggarsii Fi Hordoffii Qindaawaa Dhaabbilee Hawaasa Siivikii Murteessaa dha
Taageerada iyo korjoogteynta isku dubaridan ee ururada bulshada rayidka ah ayaa lagama maarmaan u ah xaqiijinta xuquuqda qaybaha bulshada ee u nugul doorashada 7-aad ee qaranka
ኣብ 7ይ ሃገራዊ መረፃ መሰላት ተጋለፅቲ ክፋላት ሕብረተሰብ ንምርግጋፅ ዝተዋደደ ሓገዝን ክትትልን ትካላት ሲቪል ማሕበረሰብ ወሳኒ እዩ
Coordinated support and engagement of CSOs in electoral monitoring is critical to safeguarding the rights of vulnerable groups during the 7th National Election
ለተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚሰጠው ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ሰብአዊ መብቶችንና ልዩ ፍላጎቶችን ያገናዘበ ሊሆን ይገባል
በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ግጭቶችና የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች እንዲቆሙና ፍትሕ እንዲረጋገጥ በትብብር መሥራት ወሳኝ ነው
EHRC has engaged key stakeholders to resolve the issue through dialogue and prioritizing human rights
ኢሰመኮ ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን እና ከታገዱት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር ተደጋጋሚ ውይይቶችን በማድረግ ለጉዳዩ መፍትሔ ለማስገኘት ሢሠራ ቆይቷል
ኢሰመኮ ባደረገው ጥረትም በአራቱ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ ተጥሎ የነበረው እገዳ ከዛሬ የካቲት 24 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ መነሳቱን አስታውቋል